የድሬደዋ አስተዳደር የመንግስት ሰራተኞች ምዕራባዊያን በኢትዮጲያ የዉስጥ ጉዳዮች ላይ የሚያደርጉትን ጣልቃ ገብነት አወገዙ፡፡

    የድሬደዋ አስተዳደር የመንግስት ሰራተኞች ምዕራባዊያን በኢትዮጲያ የዉስጥ ጉዳዮች ላይ የሚያደርጉትን ጣልቃ ገብነት ሊያቆሙ ይገባል ፣ የዉጭ ሀገራት ከኢትዮጲያ ላይ እጃቸዉን ያንሱ በሚል መሪ ቃል በኢትዮጲያ የወስጥ ጉዳዮች ላይ የሚያደርጉ ጣልቃ ገብነት አወገዙ፡፡ የድሬደዋ አስተዳደር የመንግስት ሰራተኞች ምዕራባዊያን በኢትዮጲያ የወስጥ ጉዳዮች የሚያደርጉትን ጣልቃ ገብነት በማዉገዝ መልዕክት ያስተላለፉ ሲሆን በዚህ ስነስርዓት ላይ የድሬደዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ አህመድ…

    Read More

      አቶ ደመቀ የታላቁ የታላቁ የኢትዮጵያ የህዳሴ ግድብ ሁለተኛ ዙር ሙሊት በተያዘለት ጊዜ እንደሚካሄድ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ተናገሩ።

      በጎረቤት አገራትና ታላላቅ ሃይቆች ክልል የሚገኙ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ሚሲዮኖች ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ዋና መስሪያ ቤት ጋር በመተባበር “የናይል ፍትሃዊ አጠቃቀም፣ የታላቁ የኢትዮጵያ የህዳሴ ግድብ ለክልላዊ ትብብር ያለው ሚና” በሚል ርእስ በተዘጋጀው የበይነ መረብ ውይይት ላይ ተሳትፈዋል። የታላቁ የኢትዮጵያ የህዳሴ ግድብ ሁለተኛ ዙር ሙሊት በሶስቱ አገራት የሳይንቲስቶች ብሄራዊ ቡድን በወጣው የጊዜ ሰሌዳ መሰረት እንደሚካሄድ አቶ ደመቀ መኮንን…

      Read More