በዓለማቀፍ ደረጃ ለ43 ኛ እና በሀገራችን ለ26 ጊዜ ዛሬ ትምባሆ የማይጨስበት ቀን መከበር ጀመረ፡፡
በዓለም ለ43ኛ ጊዜ በሀገራችን ለ 26 ጊዜ ትምባሆ የማይጨስበት ቀን አስመልክተዉ በድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ የጤናና ጤና ነክ አገልግሎት ግብአት ቁጥጥር ዋና የሥራ ሂደት ወ/ሮ ሰሬዶ ኡመር ዛሬ ግንቦት 23(ሜይ 31 ) በዓለማቀፍ ደረጃ ትምባሆ የማይጨስበት የዓለም ቀን አስመልክተዉ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጪያ ትምባሆ ማጨስን ማቆም ለሚፈልጉ ሰዎች ከመረጃ ጋር የተያያዘ ድጋፎችን ለማድረግ ዝግጅት በማጠናቀቅ ትምባሆ…


