በዓለማቀፍ ደረጃ ለ43 ኛ እና በሀገራችን ለ26 ጊዜ ዛሬ ትምባሆ የማይጨስበት ቀን መከበር ጀመረ፡፡

    በዓለም ለ43ኛ ጊዜ በሀገራችን ለ 26 ጊዜ ትምባሆ የማይጨስበት ቀን አስመልክተዉ በድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ የጤናና ጤና ነክ አገልግሎት ግብአት ቁጥጥር ዋና የሥራ ሂደት ወ/ሮ ሰሬዶ ኡመር ዛሬ ግንቦት 23(ሜይ 31 ) በዓለማቀፍ ደረጃ ትምባሆ የማይጨስበት የዓለም ቀን አስመልክተዉ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጪያ ትምባሆ ማጨስን ማቆም ለሚፈልጉ ሰዎች ከመረጃ ጋር የተያያዘ ድጋፎችን ለማድረግ ዝግጅት በማጠናቀቅ ትምባሆ…

    Read More

      በምርጫ ወቅት ፓርቲዎች ሊያከብሯቸው የሚገቡ የሰብአዊ መብት አጀንዳዎች ይፋ ተደረጉ::

      የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን በስድስተኛው ሀገራዊ ምርጫ የፖለቲካ ፓርቲዎች ሊያከብሯቸው የሚገቡ ባለ ስድስት ነጥብ የሰብአዊ መብቶች አጀንዳ ለተፎካካሪ ፓርቲዎች አቅርቧል። ፓርቲዎቹ እንዲያከብሯቸው የተቀመጡት የሰብአዊ መብቶች አጀንዳዎች፡- ተጨባጭ የሰብአዊ መብቶች እርምጃዎች ቃል ኪዳን፣ ለሰብአዊ መብቶች በቁርጠኝነት መቆም፣ ምርጫው ለስርዓተ ፆታ ምላሽ ሰጪ መሆኑን ማረጋገጥ፣ የሕግና ፖሊሲዎች ማሻሻያ ቃል ኪዳንን፣ የመንቀሳቀስ፣ የመደራጀት መረጃ የማግኘትና ሃሳብን በነፃነት የመግለፅ…

      Read More

        በድሬደዋ ከተማ ለሚገኙ የከተማ ቀበሌዎች አመራሮች እና ባለሞያዎች በከተሞች ምግብ ዋስትና ሰትራተጂ ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና መሰጠቱን የድሬደዋ ከተማ የስራ ዕድል ፈጠራና ምግብ ዋስትና ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር አቶ ማርኮስ ባዩህ አስታወቁ፡፡

        በተጨማሪም በግንዛቤ ማስጨበጫው ላይ በሴፍቲኔት ፕሮግራም የሁለተኛው ዙር ምዕራፍ የተጠቃሚዎች አመላመል ላይ ለአመራሮችና ባለሞያዎች መግለጫ መሰጠቱን ለማወቅ ተችሏል፡፡ ምንጭ:የድሬዳዋ አስተዳደር ንግድ፣ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ

        Read More