በድሬደዋ ከተማ ለሚገኙ የከተማ ቀበሌዎች አመራሮች እና ባለሞያዎች በከተሞች ምግብ ዋስትና ሰትራተጂ ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና መሰጠቱን የድሬደዋ ከተማ የስራ ዕድል ፈጠራና ምግብ ዋስትና ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር አቶ ማርኮስ ባዩህ አስታወቁ፡፡ 5 years ago5 years ago01 mins በተጨማሪም በግንዛቤ ማስጨበጫው ላይ በሴፍቲኔት ፕሮግራም የሁለተኛው ዙር ምዕራፍ የተጠቃሚዎች አመላመል ላይ ለአመራሮችና ባለሞያዎች መግለጫ መሰጠቱን ለማወቅ ተችሏል፡፡ ምንጭ:የድሬዳዋ አስተዳደር ንግድ፣ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ Post navigation Previous: በሐረሪ ብሄረሰብ ዘንድ በድምቀት የሚከበረውን የሸዋል ኢድ በዓል በዩኔስኮ የማይዳሰስ ቅርስነት ለማስመዝገብ ጥረት እየተደረገ እንደሚገኝ ተገለፀ፡፡Next: በምርጫ ወቅት ፓርቲዎች ሊያከብሯቸው የሚገቡ የሰብአዊ መብት አጀንዳዎች ይፋ ተደረጉ::
የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮምኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ብሩክ ወርቅነህ የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ direcom2 weeks ago1 week ago 0
የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ የትንሳኤ በአልን አስመልከቶ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ:: direcom2 weeks ago1 week ago 0
የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ:: direcom2 weeks ago1 week ago 0
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሣኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ:: direcom2 weeks ago1 week ago 0