በድሬደዋ ከተማ ለሚገኙ የከተማ ቀበሌዎች አመራሮች እና ባለሞያዎች በከተሞች ምግብ ዋስትና ሰትራተጂ ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና መሰጠቱን የድሬደዋ ከተማ የስራ ዕድል ፈጠራና ምግብ ዋስትና ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር አቶ ማርኮስ ባዩህ አስታወቁ፡፡

    በተጨማሪም በግንዛቤ ማስጨበጫው ላይ በሴፍቲኔት ፕሮግራም የሁለተኛው ዙር ምዕራፍ የተጠቃሚዎች አመላመል ላይ ለአመራሮችና ባለሞያዎች መግለጫ መሰጠቱን ለማወቅ ተችሏል፡፡
    ምንጭ:የድሬዳዋ አስተዳደር ንግድ፣ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ