ለምርቃት ቀንብቻ ሳይሆን በስልጠና ላይም ተገኝተን እንጠይቃችሃለን!
በከንቲባ አህመድ መሀመድ ቡሁ የተመራው የአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራር ልኡክ በማሰልጠኛ የሚገኙ ምልምል ፖሊስ ሰልጣኛችን ጎበኘ: ለስልጠናው ውጤታማነት አስተዳደሩ ድጋፉን አጠናክሮ እንደሚቀጥልም ገልፆል:: ድሬ ፖሊስ:- የድሬደዋ ፖሊስ ኮሚሽን 12ኛ ዙር ምልምል ፖሊስ ሰልጣኞች ወደ ማሰልጠኛ ከገቡ አንድ ወር የሆናቸው ሲሆን የአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራርም በማሰልጠኛው በመገኘት ጉብኝት አድርጎ ሰልጣኞችን አናግሯል: ከጉብኝቱ መጠናቀቅ በሃል ንግግር ያደረጉት የድ/ዳ/አስተዳደር ከንቲባ…


