በህግ ማስከበር ግዳጅ የላቀ አፈፃፀም ላላቸው የአየር ሀይል አባላት የእውቅና ሽልማትና የማእረግ ማልበስ መርሀ-ግብር ተካሄደ ።

    በሰሜኑ የሀገራችን ክፍል በፅንፍኛው የህወሀት ጁንታ ቡድን ላይ መንግስት ባስቀመጣው አቅጣጫ መሰረት ህግን የማስከበር ግዳጅ ላይ በላቀ ወታደራዊ ዝግጁነትና ጀግንነት ፈፅመው የተመለሱ በኢ.ፌ.ድ.ሪ አየር ሀይል የምስራቅ አየር ምድብ አባላት የጀግና አቀባበል ከማድረግ ባለፈ የእውቅና ሽልማትና የማእረግ ማልበስ መርሀ-ግብር ተካሄዷል ። በኢ.ፌ.ድ.ሪ አየር ሀይል የምስራቅ አየር ምድብ በበጀት አመቱ በግዳጅ አፈፃፀም ፣ በፈጠራና ሞዲፊኬሽን ፣ በስልጠና…

    Read More

      አገራችን የገጠማትን ወቅታዊ ውጫዊና ውስጣዊ ችግሮች በተባበረ መንገድ በመፍታት ወደ ብልጽግና የሚደረገው ጉዞ እንዲሳካ ሁሉም ዜጋ የበኩሉን እንዲወጣ የብልጽግና አመራርና አባላት ጠየቁ ፡፡

      የድሬዳዋ አስተዳደር የብልጽግና አመራርና አባላት ዛሬ በምድር ባቡር አደባባይ በማስ ስፖርት የምረጡኝ ቅስቀሳ አድርገዋል ፡፡ በምረጡኝ ቅስቀሳው መልዕክት ያስተላለፉት የአስተዳደሩ ምክትል ከንቲባ አቶ ከዲር ጁሐር በድሬዳዋ መለያ በሆነው ወንድማመችንት የታመመውን በማሳከም ፤ የታረዘውን በማልበስ ፣ የተቸገረን በመርዳትና በህብረት በመቆም ወደ ብልጽግና የሚደረገውን ጉዞ እንዲሳካ ሁሉም ዜጋ የበኩሉን እንዲወጣ ጥሪ አቅርበዋል ፡፡ በወጣቶችና ስፖርት የለውጥ ስራና…

      Read More