ብልፅግና ፓርቲ ባለፍት ሁለት አመታት በሀገራችን ላይ ከፍተኛ የሆነ የለውጥ ስራዎች እንደተሰሩ ተገለፀ ።

    የድሬዳዋ ብልፅግና ፓርቲ የምርጫ ቅስቀሳ መርሀ-ግብር አካሄደ ። በሀገራችን የሚካሄደውን 6 ተኛውን ሀገራዊ ምርጫ ምክንያት በማድረግ የድሬዳዋ ብልፅግና ፓርቲ በለገሀር አደባባይ የምርጫ ቅስቀሳ መርሀ-ግብር አካሂዷል ። በመርሀ-ግብሩ ላይም በመገኘት ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ ብልፅግና ፓርቲ ፅህፈት ቤት ሀላፊ የሆኑት አቶ መብራቴ ገብረየስ ብልፅግና ፓርቲ የለውጥ ፓርቲ ከመሆኑም በዘለለ ባለፈው ሁለት አመት በሀገራችን ላይ ከፍተኛ የሆነ የለውጥ…

    Read More

      9ኛው ዙር # የብስክሌተኞችና # የእግረኞች ቀን መርሀግብር ድሬደዋ ላይ በተለያዩ ዝግጅቶች በድምቀት ተከብሯል፡፡

      በእለቱ 29 የሚሆኑ ታዳጊ የተማሪ ትራፊክ ፖሊሶችም ለምረቃ በቅተዋል፡፡ በስነ ስረአቱ ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት በትራንስፖርት ባለስልጣን ድሬደዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰአዳ አዋሌ እንደተናገሩት ማህበረሰቡ አማራጭ የሞተር አልባ ተሽከርካሪዎችንና የእግር ጉዞ ባህልን እንዲያጎለብት ገንዛቤን በመፍጠር እየደረሰ ያለውን የትራፊክ አደጋ ለመቀነስ ታስቦ መርሀግብሩ በትራንስፖርት ሚኒስትር እና በትራንስፖርት ባለስልጣን ድሬደዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ትብብር ወር በገባ…

      Read More