የኦሮሞ ባህልና ሙዚቃን ለማሳደግ በቀጣይ በትኩረት ሊሰራ እንደሚገባ የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶክተር ኡባህ አደም ተናገሩ ።
በ 1962 ዓ.ም የተመሰረተው የአፍረን ቀሎ የሙዚቃ ባንድ በወቅቱ ክቡር ዶክተር አሊ ቢራ ፣ አሊ ሸቦ ፣ ሀሎ ዳዌ እንዲሁም አልማዝ ተፈራና ሌሎችም የባንዱ መስራችና አባል በመሆን በተለያዩ የሀገራችን ክፍሎች የተለያዩ ጣእም ያላቸውና በሀገራችን ነዋሪዎች ዘንድ ተወዳጅነትን ያተረፍ የኦሮምኛና የተለያዩ ቋንቋ ያላቸውን ሙዚቃዎች ሰርተው ማበርከት ችለዋል ። ከዚሁ ጋር ተያይዞም በተለይም የአፍረን ቀሎ የሙዚቃ ባንድ…


