ለበርካታ የአስተዳደሩ ነዋሪዎች የስራ እድል የፈጠረውን የራይት የወንዶችና የሴቶች የውበት ሳሎንን የአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች ጎብኝተውታል ።

    እ.ኢ.አ በ 1991 ዓ.ም በአንድ ደንበርካ ፣ በሁለት ሰከንድ አንድ ማሽን ፣ የጫት ሽርጥና አሮጌ ቴፕ በመያዝ ስራውን ” ሀ ” ብሎ የጀመረው የራይት የወንዶችና የሴቶች የውበት ሳሎን ባለቤት አቶ መዝገቡ ልኡለቃል ወይም በቅጥል ስሙ አብዛኛው የከተማችን ነዋሪዎች የሚያውቁት ኑኑሼ በርካታ የኑሮ ውጣ ውረዶችን በማሳለፍ አሁን ላይ በከተማችን ድሬዳዋ በግንባር ቀደምትነት የሚጠራ የወንዶችና የሴቶች የውበት…

    Read More

      4 ሚሊዮን ብር በሆነ ወጪ በህብረተሰቡና በመንግስት የጋራ ስራ የተሰሩ የልማት ፕሮጀክቶች የምርቃትና የጉብኝት መርሀ-ግብር ተካሂዷል ።

      የተለያዩ ማህበራዊ ፣ ኢኮኖሚያዊ የልማት ዘርፎችና ፕሮጀክቶች ውጤታማ የሚሆኑት በተጠናከረ የህብረተሰብ ተሳትፎ ሲሆን በሀገር አቀፍ ደረጃም ሆነ በየአካካባቢው ለሚሰሩ የልማት ፕሮጀክቶች ስኬታማነት የህብረተሰብ ተሳትፎን ማረጋገጥ የሚቻለው በየደረጃው የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎችን የልማት ጥያቄ መነሻ ያደረጉ የአካባቢ ልማቶችን በመለየት ቅደም ተከተል በመስጠትና የህብረተሰቡን የገንዘብ ፣ የቁሳቁስና የጉልበት አስተዋፆ ወደ ላቀ ደረጃ በማሸጋገር ነው ። ከዚሁ ጋር ተያይዞም…

      Read More