ለበርካታ የአስተዳደሩ ነዋሪዎች የስራ እድል የፈጠረውን የራይት የወንዶችና የሴቶች የውበት ሳሎንን የአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች ጎብኝተውታል ።
እ.ኢ.አ በ 1991 ዓ.ም በአንድ ደንበርካ ፣ በሁለት ሰከንድ አንድ ማሽን ፣ የጫት ሽርጥና አሮጌ ቴፕ በመያዝ ስራውን ” ሀ ” ብሎ የጀመረው የራይት የወንዶችና የሴቶች የውበት ሳሎን ባለቤት አቶ መዝገቡ ልኡለቃል ወይም በቅጥል ስሙ አብዛኛው የከተማችን ነዋሪዎች የሚያውቁት ኑኑሼ በርካታ የኑሮ ውጣ ውረዶችን በማሳለፍ አሁን ላይ በከተማችን ድሬዳዋ በግንባር ቀደምትነት የሚጠራ የወንዶችና የሴቶች የውበት…


