በድሬዳዋ አስተዳደር የወጣትና የሴት አደረጃጀቶች በወቅታዊ የፖለቲካ ሁኔታ ዙሪያ ተወያዩ።

    በውይይት መድረኩ በአስተዳደሩ የሚገኙ የወጣትና ሴት አደረጃጀቶች በሁለት መድረክ የተወያዩ ሲሆን ከውይይቱ ጎንለጎን ”ደማችን ለመከላከያችን” በሚል መሪቃል የደም ልገሳ መርሃግብር ተካሂዷል። በቀጣይም ተመሳሳይ መድረክ በሰነዱ ዙሪያ ውይይት ከየተቋማት የመንግስት ሠራተኞች የተናጥልና ስብጥር መድረኮች በመጨረሻም ከሁሉም ከተማና ገጠር ቀበሌ ነዋሪዎች ጋር ውይይት የሚካሄድ ይሆናል። ምንጭ፦ድሬ PP

    Read More

      በድሬዳዋ አስተዳደር የሚገኙ የፀጥታ አካላት “የኢትዮጵያን እናልብስ-አረንጓዴ አሻራ” የችግኝ ተከላ መርሀ ግብር ተከናወነ።

      በድሬዳዋ አስተዳደር የሚገኙ የፍትህ (ፀጥታ) አካላት በሀገር አቀፍ ደረጃ እየተከናወነ የሚገኘውን ሀገር አቀፍ የአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብር ተሳታፊ በመሆን በድሬዳዋ አስተዳደር 04 ቀበሌ ቡትጂ ተብሎ በሚጠራ አካባቢ በከተማ ግብርና ዘርፍ በተሰማሩ አካላት ውስጥ አብደላ እርሻ ተብሎ በሚጠራው ቦታ ለምግብነት የሚውል የፍራፍሬ ችግኞችን መትከል ችለዋል። የግብርና ውሃ ማዕድንና ኢነርጂ ቢሮ ሀላፊ አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ በዘንድሮው ዓመት…

      Read More

        በድሬደዋ አስተማማኝ ሠላም እንዲረጋገጥ ነዋሪዉ ማህበረሰብ ከፖሊስና የፀጥታ አካላት ጋር እያደረገ ያለው አገዛና ትብብር የሚደነቅና የሚበረታታ እንደሆነ የሰላም ሚንስትሯ ወ/ሮ ሙፈሪያት ካሚል ገልፁ ፡: ሚንስትር ወ/ሮ ሙፈሪያት ካሚል ትላንት አመሻሽ ላይ ወደ ድሬዳዋ ከተማ የገቡ ሲሆን ህብረተሰቡ ለከተማዉ ሰላም መረጋገጥ እያደረገ ያለዉን ሚናና ተግባር በመመልክት ወይይትም አካሂደዋል፡፡

        ድሬ ፖሊስ፦ሐምሌ 1/2013 ዓ.ም በድሬዳዋ ከተማ ካለፉት ጥቂት አመታት ወዲሂ በተሰሩ ሰራዎች አመርቂ ዉጤት ከተመዘገገበባቸው ዉስጥ የከተማዋን ሰላምና ፀጥታ በአስተማማኝ ደራጃ የማረጋገጥ ተግባር ዋንኛዉ ሲሆን ለዚህም መላዉን ህብረተሰብ ለሰላሙ ግንባር ቀደም ተዋናይ እንዲሆን መድረግ መቻሉ ለተገኘዉ ዉጤት ቀዳሚዉን ስፍራ ይይዛል፡፡ ክብርት የሰላም ሚኒስትሯም ይሄንኑ በድሬደዋ ከተማ መላዉ ህብረተሰብ በባለቤትነት ስሜት ከፖሊስ ጋር በመሆን በአካባቢ የሮንድ…

        Read More