የድሬዳዋ አስተዳደር መንግስት ሰራተኞች በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ በዛሬው እለት ተወያይተዋል።፡፡ በሀገራዊ ወቅታዊ ጉዳዮች በተለይም በትግራይ ክልል ወቅታዊ ሁኔታ እንዲሁም መንግስት የደረሰበት የተናጥል ተኩስ አቁም ውሳኔን በተመለከተ ውይይት ተካሂዷል፡፡