የድሬደዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባና የንግድ ኢንዱስትሪና ኢነቨስትመንት ቢሮ ሃላፊ አቶ ከድር ጁሃር በወቅታዊ ጉዳይ ላይ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡
በመግለጫቸው አራት ዋና ዋና አጀንዳዎችን አንስተዋል- #ህዳሴ ግድብ ዋንጫ ወደ ድሬደዋ አስተዳደር እንደሚመጣና ለ5 ወራት እንደሚቆይ በቆይታውም ማህበረሰቡን በማስተባበር እንደዚሁም ከተለያዩ የንግድና የግል ተቋማት 30 ሚሊዮን ብር በላይ ለመሰብሰብ መታቀዱን አስታውቀዋል፡፡ #ከክረምት በጎ ፍቃድ ጋር ተያይዞ በዘንድሮ አመት ከ55 ሺህ በላይ ወጣቶች እንደሚሳተፉ የደም መለገስ ፤የማጠናከሪያ ትምህርት አገልግሎት፤ የአረጋውያን በቶች ጥገና እና ግንባታ እንደዚሁም ጽዳትና…


