በድሬዳዋ አስተዳደር የፊታችን እሁድ በለገሀር አደባባይ ታላቅ የድጋፍ ሰልፍ እንደሚካሄድ ተገለፀ።
በሀገራችን ኢትዮጲያ ላይ ግልፅ ጦርነት ያወጀውን ከሀዲውን ጁንታ በአደባባይ በማውገዝና ለሀገር መከላከያ ሰራዊታችን ያለንን ክብርና ድጋፍ የምንገልፅበት እንዲሁም 2 ተኛው ዙር የታላቁ የኢትዮጲያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ የውሀ ሙሌት መጠናቀቅ ብስራትና ደስታ የምንገልፅበት ብሎም ሰላማዊ ዲሞክራሲያዊና በህዝብ ዘንድ ታአማኒነትን ያተረፈውን 6 ዙር ሀገራዊ ምርጫ በሰላም ከመጠናቀቁ ጋር ተያይዞ ደማቅ ሰላማዊ ሰልፍ በድሬዳዋ አስተዳደር የፊታችን እሁድ በለገሀር…


