“ኢትዮጵያን ለማዳን የቱንም ርቀት እንጓዛለን፤ የቱንም መስዋዕትነት እንከፍላለን!” በሚል መሪ ቃል ኢትዮጵያን የማዳን ዘመቻ የድጋፍ እግር ጉዞ በድሬዳዋ::

    ማክሰኞ ነሐሴ 11 ቀን 2013 ዓ.ም ከጠዋቱ 1:00 ጀምሮ መነሻውን ከፋይናንስ በማድረግ፣ በፖሊስ መምሪያ ወደ አውራጎዳና አድርጎ መዳረሻውን ለገሀር አደባባይ ያደረገ የድጋፍ እግር ጉዞ በአሁኑ ሰአት ዲፖ ጋር ይገኛል::
    መላው የአስተዳደሩ ነዋሪዎች ኑ በአንድነት ሆነን ኢትዮጵያን እና ኢትዮጵያዊነትን ከፍ እናድርግ!