ጥራት ያለው የጤና አገልግሎት ፍታዊ በሆነ አገልግሎትና አሰጣጥ ለህብረተሰቡ ተደራሽ ለማድረግ እየሰራ እንደሚገኝ የአስተዳደሩ ጤና ቢሮ አሳወቀ።

    ይህ የተገለፀው የአስተዳደሩ ጤና ቢሮ በስሩ ካሉ የጤና ተቋማት ጋር የ2013 በጀት አመት እቅድ አፈፃፀም ግምገማ መድረክ ላይ ሲሆን ለሁለት ተከታታይ ቀናት በሐረማያ ዪኒቨርስቲ በተካሄደው የዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ መድረክ የእንኳን ደህና መጣችሁ ንግግር ያደረጉት የአስተዳደሩ ጤና ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ለምለም በዛብህ እንደ ተናገሩት በ2013 በጀት አመት የእናቶችና የጨቅላ ህፃናት ሞት፣ ተላላፊ የሆኑ በሽታዋችንና ኤች አይ…

    Read More

      አራት መቶ ሺህ ብር የሚገመት የህክምና ቁሳቁስ እና መድሐኒቶች ለመከላከያ የምስራቅ እዝ ደረጃ ሶስት ሆስፒታል ድጋፍ ተበረከተ።

      ድጋፉን ያበረከቱት የድሬደዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ እና ሂወት ማሞ የመድሃኒት አከፋፋይ ሲሆኑ፣ የድሬደዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ 250 ሺህ ብር የሚገመት መድሐኒቶችና ሌሎች ቁሳቁሶች እንዲሁም ሂወት ማሞ የመድሃኒት አከፋፋይ 150 ሺህ ብር የሚገመት የህክምና ቁሳቁስ በጥቅሉ አራት መቶ ሺህ ብር የሚገመት የህክምና ቁሳቁስ እና መድሐኒቶች ተበርክቷል። በድጋፉ እርክክብ ላይ የድሬደዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ ከድር ጁሃር…

      Read More