ጳጉሜ 3 የመልካምነትና የአብሮነት ቀን

    የድሬደዋ አስተዳደር መንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ጳጉሜ 3 የመልካምነትና አብሮነት ቀንን በማስመልከት ከቢሮው የማኔጅመንትና ፈጻሚ ባለሞያዎች ጋር የገቢዎች ጤና ቡድን ላሰባሰባቸው ችግርተኛ ተማሪዎችና ለአካል ጉዳተኞች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል፡፡ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ እስቅያስ ታፈሰ በመርሀ ግብሩ ላይ እንደተናገሩት ጳጉሜ 3/2013 ዓ.ም የመልካምነትና የአብሮነት ቀንን ምክንያት በማድረግ ለችግርተኛና ለአካል ጉዳተኞች ተማሪዎች 20 ሺ…

    Read More

      አዲሱን ዓመት (2014) የምንቀበለው በታላቅ ተስፋና ድል መሆኑን የድሬዳዋ አስተዳደር አስታወቀ::

      አዲሱ ዓመት ( 2014 ) ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብና ለድሬዳዋ ነዋሪ የሰላም ፣ የጤና ፣የድልና የብልጽግና እንዲሆን የድሬዳዋ አስተዳደር ይመኛል ፡፡ በ2013 ዓ.ም የገጠሙንን ውስብስብ ችግሮች ከመንግስታችን እና ከህዝባችን ጋር አልፈን አዲሱን ዓመት ስንቀበል በታላቅ ተስፋና ድል ነው ሲሉ የድሬዳዋ አስተዳደር የመንገስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ እስቅያስ ታፈሰ አስታወቁ፡፡ በ2013 ዓ.ም ጁንታው ሀገር በመካድ የሰሜኑን…

      Read More

        “የኢትዮጵያዊነት ቀን” እየተከበረ ነው::

        ዛሬ ጳጉሜ 1 ቀን 2013 ዓ.ም “የኢትዮጵያዊነት ቀን” በመስቀል አደባባይ በተለያዩ ዝግጅቶች መከበሩን ጀምሯል። ቀኑ “ለኢትዮጵያ ክብር እቆማለሁ፤ እዘምራለሁ” በሚል መርህ ሁሉም ኢትዮጵያዊ፣ ኢትዮጵያን እና ኢትዮጵያዊነትን ከፍ በማድረግ የሚከበር ቀን እንደሚሆን ይጠበቃል። ሰራተኛው በመሰሪያ ቤቱ ፣ ትራፊክ ፖሊስ በመንገዱ፤ አሽከርካሪው መኪናውን በማቆም፤ መላው የአዲስ አበባ ነዋሪዎች በያሉበት ለሁለት ደቂቃ “ለኢትዮጵያ ክብር እቆማለሁ፤ እዘምራለሁ “በሚል የኢትዮጵያን…

        Read More