አቶ ከድር ጆሀር የድሬደዋ አስተዳደር ከንቲባ ሆነው ተመረጡ። መስከረም 19 /2014 አቶ ከድር ጆሀር የድሬዳዋ አስተዳደር ከኒትባ ሆነው በሙሉ ድምፅ ተመረጡ።

    በድሬዳዋ አስተዳደር በምክትል ከንቲባ ሆነው ሲያገለግሉ የቆዪት አቶ ከድር ጆሀር የአስተዳደሩ ከንትባ በመሆን ቃለ መሀላ ፈፀመዋል