የድሬደዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጆሀር ያቀረቧቸውን የካብኔ አባላት ሹመት አፅድቀዋል።

    አዲሱ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት በዛሬ እለት ከሰአት ባካሄደው 3ኛ የስራ ዘመን የመጀመሪያ አመት 49ኛ መደበኛ ጉባኤ ላይ ከንቲባ አቶ ከድር ጆሀር ያቀረቦቸውን ሹመቶች አፅድቀዋል። የአስተዳደሩ ከንቲባ አቶ ከድር ጆሀር ያቀረቧቸውን ዕጩ የካብኒ አባላት ምክር ቤቱ ተወያይቶ ሹመቱን አፅድቀዋል 1. ም/ከንቲባና ንግድ ቢሮ= ሀርቢ ቡህ ወርሰሜ 2. የፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊ/ የመንግስት ተጠሪ= ኢብራሂም ዩሱፍ 3….

    Read More

      የተመረጡ የፕሬዝዲየም አባላት 1. አብዱሰላም መሀመድ 2. ሰአዳ አዋሌ 3. ሲሳይ ጉግሳ በምክር ቤቱ የተመረጡ አፈ ጉባኤ= ፈትሂያ አደን ኡመር የምክር ቤቱ ፀሀፊ:- የተከበሩ አቶ ስንታየሁ ማሞ የአስተዳደሩ አፈጉባኤ የተከበሩ ወ/ሮ ፈትሂያ አደን ኡመር አማካይነት በአቶ ኢብራሂም ዩሱፍ የቀረቡት ም/አፈ ጉባኤ= ከሪማ አሊ ሮባ ለአስተዳደሩ የተመረጡ ከንቲባ= ከዲር ጁሀር ኢብራሂም በከንቲባው የቀረቡ 1. ም/ከንቲባና ንግድ…

      Read More

        አቶ ከድር ጆሀር የድሬደዋ አስተዳደር ከንቲባ ሆነው ተመረጡ። መስከረም 19 /2014 አቶ ከድር ጆሀር የድሬዳዋ አስተዳደር ከኒትባ ሆነው በሙሉ ድምፅ ተመረጡ።

        በድሬዳዋ አስተዳደር በምክትል ከንቲባ ሆነው ሲያገለግሉ የቆዪት አቶ ከድር ጆሀር የአስተዳደሩ ከንትባ በመሆን ቃለ መሀላ ፈፀመዋል

        Read More

          The Dire Dawa Administration City Council will form a new administration today to lead the city for the next five years.

          The council elects the speakers and appoints the mayor. In addition, the conference will also approve the appointment of cabinet members, Dire Dawa Administration Council Speaker W / ro Fatum Mustafa stated. The Dire Dawa Administration Council’s 3rd term elected councilors started training yesterday afternoon. In her opening remarks at the meeting, the Dire Dawa…

          Read More

            A Farewell program held for the Outgoing Members and Executive Bodies of the Dire Dawa Administration

            The Dire Dawa Administration Council is holding its 48th regular session. Yesterday, at Dire Dawa Ras-hotel Recognition program was held at the council for the members and executives who have made significant contributions to the past Administration. Speaking on the occasion, the Dire Dawa Administration Council Speaker, W/ro Fatum Mustafa, said that the work of…

            Read More

              የስራ ዘመናቸውን ያጠናቀቁ የድሬደዋ አስተዳደር የምክር ቤት አባላትና አስፈፃሚ አካላት የእውቅና መርሀ-ግብር ተካሄደ ።

              የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት 2 ተኛ የስራ ዘመን 48 ተኛ መደበኛ ጉባኤውን በማካሄድ ላይ ይገኛል ፤ በትናንትናው እለትም በምክር ቤቱ ለባለፍት የስራ ዘመናት የጎላ አስተዋፆ ላደረጉ የምክር ቤት አካላትና አስፈፃሚ አካላት በራስ-ሆቴል የእውቅና ፕሮግራም ተካሂዷል ። በዚሁ መርሀ-ግብር ላይም በመገኘት ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ወ\ሮ ፈጡም ሙስጠፋ በተለይም በከተማችን ድሬዳዋ ላይ የነበረውን…

              Read More

                ድሬዳዋ ዛሬ አዲስ አስተዳደር ትመሰርታለች፡፡

                የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት ዛሬ በሚያካሂደው የምስረታ ጉባኤው ለቀጣይ 5 ዓመታት ከተማዋን የሚመራ አዲስ አስተዳደር ዛሬ ይመሰርታል፡፡ ጉባኤው የምክር ቤቱን አፈጉባኤዎች የሚመርጥ ሲሆን የከተማዋን ከንቲባም ይሰይማል፡፡ ከዚህ በተጨማሪ ጉባኤው የካቢኔ አባላት ሹመትንም እንደሚያፀድቅ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ወ/ሮ ፈጡም ሙስጠፋ አስታውቀዋል፡፡ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት 3ኛ የስራ ዘመን ተመራጭ የምክር ቤት አባላት ትላአንት ከሰአት…

                Read More