የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ፈትህያ አደም ሆነው በሙሉ ድምፅ ተመረጡ።

    የአስተዳደሩ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ በመሆን ወ/ሮ ፈትያ አደምን ቃለ መሀላ ፈፅመዋል።