አቶ እስቅያስ ታፈሰ ለድሬደዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ አዲስ በተዋቀረው መንግስት በድጋሚ የቢሮ ኃላፊ ሆነው በመመረጦት የተሰማንን ልባዊ ደስታ እንገልፃለን መልካም የስራ ዘመን ይሁንልክ።