ወ/ሮ ሎሚ በዶ የምክር ቤቱ ምክትል አፈ-ጉባኤ ሆነው ተመረጡ

    የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ወ/ሮ ሎሚ በዶን ምክትል አፈ-ጉባኤ አድርጎ መረጠ።
    ወ/ሮ ሎሚ የተሰጣቸውን ኃላፊነት በመቀበል ቃለ-መሐላ ፈፅመዋል።
    ፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የቴሌግራም ቻናላችንን ይቀላቀሉ