በዚሁ መሠረት የሚከተሉት ሚኒስትሮች ሹመታቸው ጸድቋል፡፡
1. ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒሰትር – አቶ ደመቀ መኮንን
2. የመከላከያ ሚኒስትር – ዶክተር አብርሃም በላይ
3. የግብርና ሚኒስትር – አቶ ዑመር ሑሴን
4. የኢንዱሰትሪ ሚኒስትር – አቶ መላኩ አለበል
5. የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር – አቶ ገብረመስቀል ጫላ
6. የማዕድን ሚኒስትር – ኢንጂነር ታከለ ኡማ
7. የቱሪዝም ሚኒስትር – አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ
8. የሥራና ክህሎት ሚኒስትር – ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል
9. የገንዘብ ሚኒስትር – አቶ አሕመድ ሽዴ
10. የገቢዎች ሚኒስትር – አቶ ላቀ አያሌው
11. የፕላንና ልማት ሚኒስትር – ዶክተር ፍጹም አሰፋ
12. የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር – አቶ በለጠ ሞላ
13. የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር – ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ
14. የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትር – ወይዘሮ ጫልቱ ሳኒ ኢብራሂም
15. የውኃና ኢነርጂ ሚኒስትር – ዶክተር ኢነጂነር ሃብታሙ ኢተፋ
16. የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር – ኢንጂነር አይሻ መሐመድ
17. የትምህርት ሚኒስትር – ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ
18. የጤና ሚኒስትር – ዶክተር ሊያ ታደሰ
19. የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር – ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ
20. የባህልና ስፖርት ሚኒስትር – አቶ ቀጀላ መርዳሳ
21. የፍትህ ሚኒስትር – ዶክተር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ
22. የሰላም ሚኒስትር – አቶ ብናልፍ አንዱዓለም


