የዴንጊ ትኩሳት በሽታ ወረርሽኝ በአስተዳደራችን መከሰቱን ተከትሎ ግብረ ሀይል ተቋቋመ

    የደንጊ ትኩሳት በሽታ ወረርሽኝ በየዓመቱ ዝናብን ተከትሎ እንደሚከሰት የሚታወቅ በመሆኑ በዚህ ዓመትም 87 ናሙና ወደ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ተልኮ 4 ሰዎች በደንጊ ትኩሳት በሽታ መያዛቸውን የሚያረጋግጥ የምርመራ ውጤት መገኘቱን የድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ ኃላፊወ/ሮ ለምለም በዛብህ ቀደም ብለው ለሚዲያ ባለሞያዎች በሰጡት መግለጫ ተናግረዋል፡፡ የግብረሀይሉ ሰብሳቢ ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር እና ም/ክ ከንቲባ አቶ ሀርቢ…

    Read More

      ከገጠር የወጣቶች ሊግ ለተውጣጡ አባላትና አመራሮች በማህበራዊ ሚዲያ ምንነትና አጠቃቀም ዙሪያ ስልጠና ተሰጠ፡፡

      ስልጠናው በማህበራዊ ሚዲያ ዙሪያ ግንዛቤ እንዳስጨበጣቸው በስልጠናው ተሳታፊ የሆኑ ወጣቶች ገልፀዋል፡፡ በመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ በመረጃ አካላትን ማብቃትና ማፍራት ዳይሬክቶሬት የተዘጋጀውን ስልጠና የሰጡት የዳይሬክቶሬቱ ዳይሬክተር አቶ ሚካኤል እንዳለ ናቸው፡፡ አቶ ሚካኤል በስልጠናው ስለ ማህበራዊ ሚዲያ ምንነት፣ጠቀሜታ እና ከማህበራዊ ሚዲያ አጠቃቀም ጋር በተያያዘ የሚታዩ ክፍተቶችን በስልጠናው ዳሰዋል፡፡ ማህበራዊ ሚዲያን ባለማወቅ የተሳሳተ መረጃ የሚሰጡ እንዳሉ ሁሉ ሆንብለው…

      Read More

        Various Resolutions were passed by the Dire Dawa Administration

        At an emergency meeting of the Dire Dawa Administration Cabinet, various resolutions were passed. Following the reorganization of the Dire Dawa Administration cabinet, it planned to implement new procedures and passed various resolutions at its emergency meeting on October 6-2021. Accordingly: 1. Recognizing the seriousness of the problem of the traffic congestion in Dire Dawa…

        Read More

          የድሬዳዋ አስተዳደር ካቢኔ ባደረገው አስቸኳይ ስብሰባ የተለያዩ ውሳኔዎችን አስተላልፏል፡፡

          የድሬዳዋ አስተዳደር ካቢኔ በአዲስ መዋቀሩን ተከትሎ አዲስ አሰራሮችን ለመዘርጋትና ለመተግበር አቅዶ ወደ ስራ የገባ ሲሆን ይህንኑ ተግባራዊ ለማድረግ ይቻለው ዘንድ መስከረም 26 ባደረገው አስቸኳይ ስብሰባ የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳልፏል፡፡ የተላለፈውን ውሳኔ ተከትሎ የድሬደዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ሃላፊ አቶ እስቂያስ ታፈሰ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡በጋዜጣዊ መግለጫቸው እንደገለጹት 1. በከተማችን ድሬዳዋ ለሚስተዋለው የትራፊክ መጨናነቅና ከዚህም ጋር የተለያዩ ወንጀሎች…

          Read More

            Urgi Dire Diaspora Association provides Textbook support to 240 Students in Dire Dawa Administration

            Educational resources are being provided to Low-Income Students in the Dire Dawa Administration. In connection with this, the association, which was established as Urgi Dire Diaspora Association in various parts of the world, has provided Textbooks to 240 Low-income Students in Dire Dawa Administration. Speaking on the occasion, the Mayor of Dire Dawa, KedirJuhar, thanked…

            Read More

              Precautions should be taken on Dengue fever

              t has been suggested that Precautions should be taken to treat Dengue Fever in Dire Dawa Administration. The Dire Dawa Administration Health Bureau Head, Lemlem Bezabeh, told ENA that an outbreak of Dengue Fever has been reported every year and 87 samples have been sent to the Public Health Institute this year. W/ro Lemlem added…

              Read More

                Precautions should be taken on Dengue fever

                It has been suggested that Precautions should be taken to treat Dengue Fever in Dire Dawa Administration. The Dire Dawa Administration Health Bureau Head, Lemlem Bezabeh, told ENA that an outbreak of Dengue Fever has been reported every year and 87 samples have been sent to the Public Health Institute this year. W/ro Lemlem added…

                Read More

                  የህዝብ ተወካዮች ምክርቤት በጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ የቀረበለትን ዕጩዎች አጸደቀ በዚሁ መሠረት የሚከተሉት ሚኒስትሮች ሹመታቸው ጸድቋል፡፡

                  በዚሁ መሠረት የሚከተሉት ሚኒስትሮች ሹመታቸው ጸድቋል፡፡ 1. ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒሰትር – አቶ ደመቀ መኮንን 2. የመከላከያ ሚኒስትር – ዶክተር አብርሃም በላይ 3. የግብርና ሚኒስትር – አቶ ዑመር ሑሴን 4. የኢንዱሰትሪ ሚኒስትር – አቶ መላኩ አለበል 5. የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር – አቶ ገብረመስቀል ጫላ 6. የማዕድን ሚኒስትር – ኢንጂነር ታከለ ኡማ 7….

                  Read More

                    ኡርጂ ድሬ የዲያስፖራ ማህበር በድሬዳዋ አስተዳደር ለሚገኙ 240 ተማሪዎች የደብተር ድጋፍ አደረጉ ።

                    በድሬዳዋ አስተዳደር ለሚገኙ አነስተኛ ገቢ ላላቸው ተማሪዎች ለትምህርት የሚሆኑ ግብአቶች ድጋፍ በመደረግ ላይ ይገኛል ። ከዚህ ጋር ተያይዞም በተለያዩ የአለማችን ሀገራት የሚገኙና ኡርጂ ድሬ የዲያስፖራ ማህበር በሚል ስያሜ የተቋቋመው ይሄው ማህበር በድሬዳዋ አስተዳደር ለሚገኙ 240 ለሚሆኑ አነስተኛ ገቢ ላላቸው ተማሪዎች የደብተር ድጋፍ አድርጓል ። በዚሁ የድብተር ድጋፍ ስነ-ስርአት ላይ በመገኘት ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ…

                    Read More