የዴንጊ ትኩሳት በሽታ ወረርሽኝ በአስተዳደራችን መከሰቱን ተከትሎ ግብረ ሀይል ተቋቋመ
የደንጊ ትኩሳት በሽታ ወረርሽኝ በየዓመቱ ዝናብን ተከትሎ እንደሚከሰት የሚታወቅ በመሆኑ በዚህ ዓመትም 87 ናሙና ወደ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ተልኮ 4 ሰዎች በደንጊ ትኩሳት በሽታ መያዛቸውን የሚያረጋግጥ የምርመራ ውጤት መገኘቱን የድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ ኃላፊወ/ሮ ለምለም በዛብህ ቀደም ብለው ለሚዲያ ባለሞያዎች በሰጡት መግለጫ ተናግረዋል፡፡ የግብረሀይሉ ሰብሳቢ ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር እና ም/ክ ከንቲባ አቶ ሀርቢ…


