የ14ኛው የሰንደቅ አላማ ቀን በድሬደዋ አስተዳደር ፖሊስ ኮሚሽን ቅጥር ግቢ በድምቀት ተከብሯል ::

    በበአሉ ስነ-ስርአት ላይ የድሬደዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር፤ የድሬደዋ አስተዳደር ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ አለሙ መግራ ፤ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት እና የፖሊስ አባላት ታድመዋል፡፡