6 ተኛው ሀገራዊ ምርጫ ሰላማዊ በሆነ አግባብ ከመካሄዱ ጋር ተያይዞ የ 02 ቀበሌ የምስጋናና የእውቅና ፕሮግራም አካሂዷል ።
በሀገራችን ላይ የተካሄደው 6 ተኛው ሀገራዊ ምርጫ ሰላማዊና ፍትሀዊ በሆነ አግባብ መካሄዱ ይታወቃል ። ይኸው ሀገራዊ ምርጫ በድሬዳዋ አስተዳደር ሲካሄድ በአስተዳደሩ በከተማም ሆነ በገጠር የሚገኙ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች በነቂስ በመውጣት ይበጀኛል ብሎም ያስተዳድረኛል ብለው ያመኑበትን ፍፁም ሰላማዊ በሆነ አግባብ መርጠዋል ። ከዚሁ ጋር ተያይዞም ምርጫው በሰላም መጠናቀቁን ተከትሎ የ 02 ቀበሌ የምስጋናና የእውቅና ፕሮግራም አዘጋጅቷል…


