ከድሬዳዋ ወደ ወሎ የተለያዩ ድጋፎችን ጭኖ የተነሳው መኪና በዛሬው እለት ኮምቦልቻ ደርሷል ።
ከድሬዳዋ ወደ ወሎ የተለያዩ ድጋፎችን ጭኖ የተነሳው መኪና በዛሬው እለት ኮምቦልቻ ደርሷል ። በድሬዳዋ አስተዳደር የሚኖሩ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎችን እንዲሁም ነዋሪነታቸውን በአሜሪካን ሀገር ያደረጉ በጎ-አድራጊ አካላትን በማስተባበር በሰሜን ወሎና አካባቢው በጦርነቱ ምክንያት ለተፈናቀሉ ወገኖቻችን እርዳታ የሚውሉ የተለያዩ አልባሳት ፣ የንፅህና መጠበቂያ እቃዎች ፣ የምግብ ዱቄት የመሳሰሉትን ቁሳቁሶችን ትናንት በስፖርት ኮሚሽን በር ላይ ከፍተኛ የመንግስት አመራሮችና…


