የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ለ 13ኛ ዙር በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያስተማራቸውን ተማሪዎች አስመርቋል ።
የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በ 2013 ዓ.ም ከተለያዩ የትምህርት ክፍሎችና ፕሮግራሞች በመጀመሪያና በሁለተኛ ዲግሪ ያሰለጠናቸውን 3559 ተማሪዎችን አስመርቋል ። በዩኒቨርሲቲው የመማክርት ጉባኤ ፀድቆላቸው ለምርቃት የበቁት ተማሪዎች በመደበኛ በተከታታይና በክረምት በሰባት የትምህርት መርሀ-ግብሮች ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የቆዩና በመጀመሪያ ዲግሪም 3431 ፣ በሁለተኛ ዲግሪ 128 ተማሪዎችን ያስመረቀ ሲሆን ከነዚህ ውስጥም 1016 የሚሆኑት ሴቶች እንደሆኑ በምርቃት ስነ-ስርአቱ ላይ የተገለፀ ሲሆን ከተመራቂ…


