የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ለ 13ኛ ዙር በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያስተማራቸውን ተማሪዎች አስመርቋል ።

    የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ በ 2013 ዓ.ም ከተለያዩ የትምህርት ክፍሎችና ፕሮግራሞች በመጀመሪያና በሁለተኛ ዲግሪ ያሰለጠናቸውን 3559 ተማሪዎችን አስመርቋል ። በዩኒቨርሲቲው የመማክርት ጉባኤ ፀድቆላቸው ለምርቃት የበቁት ተማሪዎች በመደበኛ በተከታታይና በክረምት በሰባት የትምህርት መርሀ-ግብሮች ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የቆዩና በመጀመሪያ ዲግሪም 3431 ፣ በሁለተኛ ዲግሪ 128 ተማሪዎችን ያስመረቀ ሲሆን ከነዚህ ውስጥም 1016 የሚሆኑት ሴቶች እንደሆኑ በምርቃት ስነ-ስርአቱ ላይ የተገለፀ ሲሆን ከተመራቂ…

    Read More

      ኤልአውቶ ኢንጂነሪንግ የድሬዳዋ ከተማ ስፖርት ክለብን ለሁለት አመት ስፖንሰር አደረገ ።

      ኤልአውቶ ኢንጂነሪንግ በሀገራችን ኢትዮጲያ ላይ የተለያዩ መኪናዎችን በመገጣጠም ከማቅረቡም በዘለለ ዘርፈ-ብዙ ስራዎችን በመስራት በሀገራችን ኢኮኖሚ እድገት ላይ የራሱን አስተዋፆ በመወጣት ላይ ይገኛል ። ይኸው ድርጅት የድሬዳዋ ከተማ ስፖርት ክለብን ለሁለት አመት ስፖንሰር ማድረግ ችሏል ። የድርጅቱ አመራሮችም ወደ ድሬዳዋ በመጡበት ጊዜም ከፍተኛ የመንግስት አመራሮች አቀባበል አድርገውላቸዋል ። የምስራቁ የሀገራችንን ክፍል በብቸኝነት የሚወክለው የድሬዳዋ ከተማ ስፖርት…

      Read More