የድሬዳዋ ህዝብ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን በማክበር እንዲንቀሳቀስ ፤ የመንግስት ሰራተኛውም ከወትሮው በተለየ በኃላፊነት ስሜት ህዝብ እንዲያገለግል ጥሪ ቀረበ

    የኢፌድሪ ጠቅላይ አቃቢ ህግ የድሬዳዋ ቅርንጫፍ ኃላፊ አቶ ፈይሳ ሹርኬ የድሬዳዋ ህዝብ ሀገር በህልውና ማስከበር ጦርነት ውስጥ እንደሆነች አውቆ የወጣውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ እንዲያከበር ፤ የመንግስት ሰራተኛውም ከሌላው ጊዜ በተለየ የኃላፊነት ስሜት ህዝብ እንዲያገለግል ጥሪ አቀረቡ ፡፡ ጠቅላይ አቃቢ ህጉ አሁን ያለንበትን ሁኔታ በመደበኛ የህግ አካሄድ ካለንበት ሁኔታ መውጣት የማያስችለን በመሆኑ በወጣው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ…

    Read More

      ከድሬዳዋ ፖሊስ የተሰጠ ጥብቅ ማሳሰቢያ

      የድሬዳዋ ፖሊስ እንዳስታወቀው ማንኛውም በድሬዳዋ ከተማ እና ገጠር ውስጥ የሚገኝ ግለሰብ ፣መንግስታዊም ሆነ መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅትና መ/ቤት በእጁ የሚገኘውን የጦር መሳሪያ ፍቃድ ቢኖረውም ባይኖረውም በአቅራቢያው በሚገኝ የቀጠናው ፖሊስ ጣቢያ ድረስ በግንባር በመሄድ ማስመዝገብ እንዳለበት አሳስቧል፡፡ ፖሊስ እንዳስታወቀው ከህዳር 2 ቀንእስከ ህዳር 3 ቀን 2014 ዓ.ም ባሉት ሁለት ቀናት ውስጥ ማንኛውም ግለሰብ፣ መንግስታዊም ሆነ መንግስታዊ ያልሆነ…

      Read More

        ህዳር 01 ቀን 2014 ዓ.ም የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ዕዝ መግለጫ ቁ.2

        የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ዕዝ አዋጁ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ ያለውን ሀገራዊ ሁኔታና የአዋጁን አፈጻጸም ማምሻውን ገሞግሟል። ዕዙ ለኅብረተሰቡ የቀረበውን ሀገራዊ ጥሪ ምላሽ፣ የአዋጁን አፈጻጸምና ወታደራዊ ርምጃዎች በመገምገም የተለያዩ ድሎች መመዝገባቸውን አረጋግጧል። በዚህም መሠረት፦ 1. የሀገር ሉዓላዊነትን ለማስከበር በሚደረገው ዘመቻ፣ የአማራ፣ የአፋርና የኦሮሚያ ክልሎች ሕዝብ የተደረገላቸውን ሀገራዊ ጥሪ በመቀበል ወደሁሉም ግንባሮች ከትቷል። ሌሎችም በመንቀሳቀስ ላይ ይገኛሉ። 2….

        Read More