የ 16ኛው የብሄርብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን መረሃ ግብር አንድ አካል የሆነው የንግድ ትርዕትና ባዛር ተከፍቷል። የፌድሬሽን ም/ቤት አፈ ጉባኤ ክቡር አቶ አገኘው ተሻገር እና የአስተዳደሩ ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሃር ሪቫን በጋራ የቆረጡ ሲሆን የክልል ክፍተኛ አመራሮችና እንግዶች በዝግግጅቱ ላይ ታድሟል። ወንድማማችነት ለህብረብሄራዊ አንድነት 4 years ago4 years ago00 mins Post navigation Previous: የ16ኛው የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች ቀን ምክንያት በማድረግ አገር አቀፍ የወጣቶች ሲምፖዚየም <<ወጣትነቴን ለሀገሬ >>በሚል መሪ ቃል በዓሉ በሚከበርባት ድሬደዋ ተካሄደ።Next: Dire Dawa is welcoming its Guests and brightening Ethiopia
የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጅሃር በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በዛሬው ዕለት በግንባር ተገኝተው ድምፅ ሰጥተዋል። direcom2 days ago2 days ago 0