የ 16ኛው የብሄርብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን መረሃ ግብር አንድ አካል የሆነው የንግድ ትርዕትና ባዛር ተከፍቷል። የፌድሬሽን ም/ቤት አፈ ጉባኤ ክቡር አቶ አገኘው ተሻገር እና የአስተዳደሩ ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሃር ሪቫን በጋራ የቆረጡ ሲሆን የክልል ክፍተኛ አመራሮችና እንግዶች በዝግግጅቱ ላይ ታድሟል። ወንድማማችነት ለህብረብሄራዊ አንድነት