የ16ኛው የብሔር ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን በዓል ዋዜማ በድሬዳዋ መከበሩን ቀጥሏል::
ነገ በድሬዳዋ ከተማ በድምቀት የሚከበረው 16ኛውን የብሔር ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀንን ምክንያት በማድረግ ዛሬ የዋዜማ በዓሉ በድሬዳዋ ሚሊኒየም ፓርክ እየተከበረ ይገኛል ። በዝግጅቱ ላይ የፌደሬሽን ምክርቤት አፈጉባኤ አቶ አገኘሁ ተሻገርን ጨምሮ የተለያዩ የስራ ሀላፊዎች፣ የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች፣ የአፍሪካ ቀንድ አገራት (የጂቡቲ፣ ሶማሊያ፣ ኤርትራ ኬንያ እና ደቡብ ሱዳን አምባሳደሮች ) ተገኝተዋል። በመድርኩ የተለያዩ አገራዊ እና ለአገር…


