የድሬዳዋ አስተዳደር መንግስት ሰራተኞች በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ላይ ተወያዩ።

    <<ከጦርነት ወደ ብልጽግና በሰላም ጎዳና >>በሚል መሪ ሀሳብ የተዘጋጀው ሰነድ ላይ በጥልቀት ተወያይተዋል ።