ጀግናው መሪያችን ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ “በአንድነት ከቆምን ማሸነፋችን ሰበር ዜና አይሆንም!” ብለው ነበር። እውነት ነው፤ #ኢትዮጵያችን እኛ ልጆቿ በአንድነት ስለቆምን፤ ጊዜያዊ ማዕበሉን ሁሉ እያለፈች፤ ጠላቶቿን ድል በመንሳት በአሸናፊነት።

    ወደፊት መገስገሱን ቀጥላለች። እጅግ የምንወዳችሁ የሀገራችን ልጆች እንኳን ደስ አለን። በቀጣይም ይህንኑ ኢትዮጵያዊ አንድነት አጥብቀን በማስቀጠል፤ የሀገራችንን ሁለንተናዊ ብልፅግና እናሳካለን። በአንድነት ከቆምን በእርግጠኝነት እናደርገዋለን።