<<ጎህ ቤቶች ባንክ በድሬዳዋ በዛሬ እለት በይፉ ተከፈተ>>።

    ጎህ ቤቶች ባንክ አክስዮን ማህበር በቅርቡ 1.056 ቢሊዮን ብር ካፒታል ከብሔራዊ ባንክ ባገኘው ፍቃድ መሰረት በአዲስ አበባ የመጀመሪያ ባንኩን በወረሀ ጥቅምት 2014ዓ.ም መመስረቱ ይታወሳል በዛሬው እለትም በድሬዳዋ የመጀመሪያ ቅርንጫፍ ባንክ በሳቢያን ብሪጅ ካፌ ህንጻ ላይ የአስተዳደሩ ምክትል ከንቲባ ሀርቢ ቡህና ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት በይፉ ተከፍቷል። በምርቃ ስነ-ስርአቱ ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አሰተዳደር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ…

    Read More

      የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሐር የቁልቢ ገብርኤል አመታዊ የንግስ ክብረ በዓል በተመለከተ ያስተላለፉት መልዕክት

      ድሬዳዋችን በዓመት 2 ጊዜ ከተለያዩ የኢትዮጵያ ክፍሎች፤ አመታዊውን የቁልቢ ገብርኤል የንግስ በዓል ለማክበር በሚመጡ እንግዶች ትደምቃለች። ዘንድሮም አስተዳደራችን በአሉን ለማክበር የሚመጡ እንግዶችን በፍቅር ተቀብሎ ለመሸኘት፤ መላው የፀጥታ ሀይሎች ደግሞ በዓሉ ያለምንም የፀጥታ ችግር እንዲጠናቀቅ ለማስቻል ቅድመ ዝግጅት ተጠናቋል። ይህ በዓል ከኃይማኖታዊ ስርዓቱ ውጪ፤ ለአስተዳደራችን የሚያበረክተው ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ እጅግ ከፍተኛ ነው። ስለዚህ በአስተዳደራችን የምትገኙ ነጋዴዎች፣…

      Read More

        14 ኛው ዙር የፅዳት ዘመቻ በዛሬው እለት ለ950 ቤተሰብ በመጠለያነት እያገለገለ የቆየውን የሚሊኒየም ፓርክ ፅዳት እና ውሃ የማጠጣት ስራ ተከናውኗል።

        የፅዳት ዘመቻው ማህበረስቡ አካባቢውን በራሱ ተነሳሽነት አካባቢውን እንዲያፀዳና ህዝባዊ ሆኖ እንዲቀጥል እንደሚደረግ የአስተዳደሩ ምክትል ከንቲባ አቶ ሃርቢ ቡህ ተናግረዋል። በሌላ በኩል ፓርኩን በአዲስ ዲዛይን ተሰርቶ ደረጃውን በጠበቀ መልኩ እድሳት በማድረግ ለድሬደዋ ልዩ ገፅታ የሚያላብስ ለማድረግ ዝግጅቶች እየተጠናቀቀ መሆኑን የድሬደዋ አስተዳደር ገንዘብ እና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ሃላፊ አቶ ሱልጣን አሊዪ ገልፀዋል።አቶ ሱልጣን አያይዘውም ፕሮጀክቶችን በሚፈለገውሸጊዜና ትራት…

        Read More