ሀገራዊ ጥሪ ተከትሎ ወደ ከተማችን ለሚገቡ ዲያስፖራ ማህበረሰብን ለማስተናገድ ከሆቴል ባለቤቶችና ባለሙያዎች ጋር የምክክር መድረክ ማካሄዱን የድሬዳዋ አስተዳደር ባህልና ቱሪዝም ፅ/ቤት አስታወቀ፡፡

    የድሬዳዋ አስተዳደር ንግድ ኢንዱስትሪና አንቨስትመንት ቢሮ ምክትል ሐላፊ አቶ አብዲ ሙክታር በምክክር መድረኩ ላይ እንደገለፁት የዲያስፖራ ማህበረሰብን ለመቀበል ከተማችን የተለያዩ እንቅስቃሴዎችና እያደረገች መሆኑን ገልፀው የቱሪስት አገልግሎት ሰጪ ተቋማት እንግዶቹን በመቀበልና የቆይታ ግዜያቸውን ለማራዘም የአገልግሎት አሰጣጥን በማሻሻል መስራት እንዳለባቸው ገልፀዋል፡፡ ወደ ከተማችን የሚመጡ እንግዶቹን ለመቀበል በከተማችን ውስጥ ከሚገኙ የሆቴል ባለቤቶች ጋር በመነጋገር 30% የአገልግሎት ቅናሽ ለማድረግ…

    Read More

      የድሬዳዋ አስተዳደር አመራሮች በድህረ ጦርነት ስትራቴጂ ዙሪያ ስልጠና መስጠት ተጀመረ።

      በአስተዳደሩ ለሚገኙ አመራሮች በድህረ ጦርነት ስትራቴጂ ዙሪያ ስልጠና መስጠት የተጀመረ ሲሆን በመክፈቻ ንግግር የከፈቱት የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሃር ጦርነቱ የህዝብ አንድነትና ጥንካሬን የፈጠረ መሆኑን ገልጸዋል። ለሰልጣኞች የተዘጋጁ ሁለት ሰነዶች ዘርዘር ያለ ማብራሪያ የሰጡት የድሬዳዋ ብልጽግና ፓርቲ ጽ/ቤት ኃላፊ የሆኑት አቶ ኢብራሂም ዩሱፍ በጦርነቱ የተገኘው ድል የግለሰብ ወይም የቡድን ብቻ ሳይሆን የህዝብ መሆኑን…

      Read More

        “በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ለፍትሕ ያደረጉት የ‘#በቃ’ ዘመቻ ታሪካዊ ጀግንነት ነው”፦ አቶ ደመቀ መኮንን

        ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ለፍትሕ ያደረጉት የ‘#በቃ’ /‘#NoMore’/ ዘመቻ ታሪካዊ ጀግንነት መሆኑን ተናገሩ። አቶ ደመቀ የሀገርን ጥሪ ተቀብለው ከመላው ዓለም ወደ ሀገር ቤት የመጡ ኢትዮጵያዊያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያንን እንኳን በሰላም መጣችሁ በማለት በወዳጅነት አደባባይ በተዘጋጀው መርሐ-ግብር ላይ ምስጋና አቅርበዋል። “በየዘመኑ በውድ ልጆቿ ትብብር እና አይበገሬነት የተደቀነባትን…

        Read More