በሦስት ወራት ውስጥ ለሰብአዊ ድጋፎችና መልሶ ማቋቋም በአይነትና በገንዘብ 300 ሚሊዮን ብር የሚገመት ሀብት ለማሰባሰብ ታቅዷል- የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር

    በ3 ወራት ውስጥ በሚከናወን የሰብአዊ ድጋፎችና መልሶ የማቋቋም ስራ በአይነትና በገንዘብ 300 ሚሊዮን ብር የሚገመት ሀብት ለማሰባሰብ እንደታቀደ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ኤርጎጌ ተስፋዬ ገለጹ፡፡ ሚኒስትሯ ዛሬ በድሬዳዋ ከተማ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር እና የወጣት አደረጃጀቶች የሰብአዊ ድጋፎችና መልሶ የማቋቋም ስራዎችን ለመስራት ከታህሳስ 1/2014 – የካቲት 30/2014 የሚከናወነውን ሀብት ማሰባሰብ ለማሳካት…

    Read More

      የኢፌዴሪ ሴቶችና ማሀበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ሚንስትር ዳ/ር ኤርጎጌ ተሰፋዬ በድሬዳዋ የአካባቢ የማህበረሰብ ሮንድ ጥበቃ ለሌሎችም ምሳሌ መሆን የሚችል ነው አሉ::

      ክብርት ሚንስትሯ በድ/ዳ ወጣቶችና የተለያዩ የህ/ብ ክፍሎች አከባቢን በመጠበቅ እረገድ እያከናወኗቸው ያሉ የሮንድ ጥበቃ ተግባራትን ተዟዙረው ጎብኝተዋል:: የኢፌዴሪ ሴቶችና ማሀበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶ/ር ኤረጎጌ ተሰፋዬ በድሬዳዋ ከተማ ትላንት ምሽት ላይ በተለያዩ መኖሪያ አካባቢዎች ተዟዙረው ወጣቶችና የተለያዩ የህ/ብ ክፍሎች እያከናወኑት ያለውን የአካባቢ የሮንድ ጥበቅ ስራዎች ተዟዙረው ጎብኝተዋል። ሚንስትሯ ከጉብኝታች መጠናቀቅ በሃላ በሰጡት አስተያየት የድ/ዳ ወጣቶችና…

      Read More

        Xuska munaasibada qowmiyadaha iyo shucuubta itoobiya ayaa marki 16aad lagu xusi doonaa ismaamulkani diri dhabe sidaa awgeed waxaan dhamaan shacab waynaha ismaamulka ugu baaqayaa in ay xoojiyaan walaaltinimada iyo waliba sumacada fiican ee bulshada ismaamulka lagu garanaayo ee ah marti soorka iyo waliba soo dhawaynta wanaagsan in ay sii xoojiyaan.

        Bulshada ismaamulka ayaa lagu yaqaanaa in si walaaltinimo iyo isjacayl ah ay u wada noolyihiin taasina waxay ku haboontahay in shacab waynaha dalkoo dhan la tuso sidaa darted munaasibadani waxay inoo noqonaysaa fursad fiican. Kooxda argagixisada ah ee TPLF oo soo samayin jirtay falal anshax xumo ah ayaanan marnaana ka baxaynin quluubta jiilka hada jira…

        Read More

          ከሁሉ አስቀድሜ በውቧ፣ የፍቅር፣ የአንድነት፣ የአብሮነትና የመቻቻል ምሳሌ እና ማሳያ በሆነችው የበረሀዋ ንግስት ከተማችን ድሬደዋ አዘጋጅነት ለሚከበረው 16ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን በአል እንኳን አደረሳችሁ አደረሰን ለማለት እወዳለሁ።

          ሀገራችን ኢትዮጵያ የተለያዩ ብሔሮች፣ ብሄረሰቦችና ህዝቦች፤ የተለያዩ ሀይማኖት ተከታዮች ተዋደውና ተፋቅረው በአንድነት የሚኖሩባት፤ ብዝሀነት ጌጥና ድምቀቷ የሆነ፤ ለዘመናት በህዝቦቿ የጋራ ፍላጎት ጥረትና አንድነት የተገነባች፤ ከፍጥረቷ ጀምሮ ነፃነትና ክብሯን ጠብቃ የኖረች፤ በዚህም የአፍሪካና የጥቁር ህዝቦች ሁሉ የነፃነት ምልክት መሆን የቻለች የጀግኖች ሀገር ናት:: ዛሬም ይሄው ክብርና ነፃነቷ ተጠብቆ እንድትኖርና ለትውልድ እንድትሸጋገር፤ ብርቱና ጀግና ልጆቿ ከውስጥም ከውጪም…

          Read More

            በአስተዳደራችን የሚከበረው 16ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል፤ መላው የድሬዳዋ ነዋሪ ኢትዮጵያዊያን፤ የአገራችንን በርካታ ውብ ዕሴቶች በአግባቡ እንድናውቅ፤ በወንድማማችነት መንፈስ ኢትዮጵያዊ ህብረታችንን ይበልጥ እንድናጎለብት፤ እንዲሁም… የእኛ የድሬዳዋውያን መገለጫ የሆነውን፤ በፍቅር እንግዳ የመቀበል መልካም ዕሴታችንን ይበልጥ እንድናጠናክር መልካም አጋጣሚ ይፈጥርልናል።

            በትውልዶች ታሪክ የማይረሳ አስነዋሪ ድርጊት የፈፀመው አሸባሪው የህወሓት አረመኔ ቡድን፤ በኢትዮጵያውያን ብርቱ ክንድ ግብዓተ መሬቱ እየተፈፀመ በሚገኝበትና፤ መላው ኢትዮጵያዊያን በችግር ጊዜ በአንድነት የምንቆም ጽኑ ህዝቦች መሆናችንን፤ ለአለም በተግባር እያሳየን በምንገኝበት በዚህ ወቅት በዓሉ መከበሩ ደግሞ እጅግ ልዩ ያደርገዋል። የፀጥታ አካላት፤ አገልግሎት ሰጪ ተቋማትና ግለሰቦች፤ እንዲሁም የንግዱ ማህበረሰብ፤ በአጠቃላይ መላው የድሬዳዋ ነዋሪዎች ለበዓሉ ስኬት የድርሻችሁን ጠጠር…

            Read More

              Guyyaa Ayyaana Sabaa, Sablmootaa fi Ummattoota Itoophiyaa 16 ffaa Bulchiinsa Dirree Dhawaatti kabajamuuf jiraatota Bulchiinsa Dirree

              Dhawaa fi lammiiwan Itoophiyaa maraan duudhaawan miimiidhagoo biyya teenyaa sirnaan akka beeynu, miira Obbolummaa gamtoomaa keenya daran beeknee akka guddifnuuf akkasumaas …. Ibsituu teenya tan Ummatni Dirree kan ta’e Aadaa jaalalaan keessummaa simachuu teenyaatiin daran cimsuuf carraa mijjaawaa kan nuuf uume Guyyaa Ayyaana Sabaa, Sablmootaa fi Ummattoota Itoophiyaa 16 ffaa Gareen shoorarkeessaa ABUT gocha badii…

              Read More

                wakaalada biyaha iyo dareeraha ismaamulka diri dhabe ayaa ismaamulka gudoonsiisay gargaarka biyo xidheenka wayin ee abaay oo ay shaqaalaha wakaaladu iska uruuriyeen.

                wakaalada biyaha iyo dareeraha ismaamulka ayaa gargaarkani ay bixisay hada uu yahay kiisi sadexaad waxayna hadda gudoonsiisay ismaamulka 1 bilyan oo birr oo boondhi ah. kuxigeenka ahna madaxa xafiiska ganacsiga,warshadayinta iyo maalgashiga oo ah madaxa isku duwaha ilaha taageerada mashuuca ayaa sheegay in biyo xidheenkani wakhtigani la joogo uu kusii dhawyahay gaba gabadi oo wakhti…

                Read More

                  የድሬዳዋ አስተዳደር ውሀና ፍሳሽ ባለስልጣን ለታላቁ የህዳሴ ግድብ የ1 ሚሊዮን ብር ቦንድ ለአስተዳደሩ አበርክቷል።

                  በመርሀ ግብሩ የአስተዳደሩ ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር እንደተናገሩት አስተዳደሩ ለወራት ያክል የሕዳሴ ግድብ ዋንጫ ከሐረሪ ክልል በመረከብ የገቢ ማሰባሰቡ ስራ እየተከናወነ መቆየቱን በመጠቆም እንደ ሀገር ህግን ከማስከበር ጎን ለጎን በራሳችን ጉልበትና ገንዘብ ለመገንባት ያቀድነው ትልቁ ኘሮጀክት የታላቁ ህዳሴ ግድብ ተጠናቆ ለሀገራችን ልምላሜ እና ብልፅግና እንዲውል የመንግስትና የግል ተቋማት አስተዋፅኦ እንዲያደርጉ ጥሪያቸውን አቅርበዋል። የአስተዳደሩ ምክትል ከንቲባና…

                  Read More