ታህሳስ 25/2014 ዓ.ም የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ አመራሮችና ፈፃሚ ሰራተኞች በድህረ ጦርነት ስትራቴጂ ዙሪያ ውይይት አደረጉ ።

    ለውይይቱ የተዘጋጁ ሁለት ሰነዶች ዘርዘር ያለ ማብራሪያ ከመድረክ የተሰጠ ሲሆን በውይይቱም የተሳተፉ ተሳታፋዎችም በሰጡት አስተያየት ጦርነቱ የህዝብ አንድነትና ጥንካሬን የፈጠረ ነው ብለዋል።