በአስተዳደሩ ክቡር ከንቲባ ከድር ጆሀር የተመራ የድሬደዋ አስተዳደር ካቢኔ አባላት ልዑካን ቡድን በዛሬው እለት በከተማው የሚከናወኑ መሰረተ ልማቶችን እና የኢንበስትመንት እንቅስቃሴዎችን ያሉበት ሁኔታ የመስክ ጉብኝት አድርገዋል ።