የኑሮ ውድነትን ለማረጋጋት እየተወሰደ ያለው እርምጃ ለውጥ እያመጣ ነው የድሬዳዋ ነዋሪዎች

    የኑሮ ውድነትን ለመቋቋም በድሬዳዋ የተጀመረው የቅዳሜና የእሁድ ገበያ ሸማቾችና አምራቾችን የሚያገናኝና ወቅታዊውን የኑሮ ውድነት ለመቋቋም የሚያግዝ በመሆኑ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት የድሬዳዋ ነዋሪዎች ተናገሩ፡፡ የግብርና ቢሮ በበኩሉ ባለፉት የገበያ ቀናት አበረታች ውጤት በግብርና ምርቶች ላይ እየተገኘ በመሆኑ ገበያው አመቺ በሆኑ በየአካባቢዎች ይስፋፋል ተብሏል፡፡ በድሬዳዋ አስተዳደር የግብርና ቢሮ የህብረት ስራ ማህበራት ግብአትና ግብይት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ኑረዲን…

    Read More

      ለሶስተኛው ዙር የኮቪድ-19 ወረርሺኝ መከላከያ ክትባት ዘመቻ መሳካት ሁሉም የበኩሉን ድርሻ መወጣት እንዳለበት ተገለፀ ።

      የኮቪድ-19 ወረርሺኝ በሽታ በሀገራችን ብሎም በድሬዳዋ አስተዳደር ከተከሰተበት ጊዜ አንስቶ በሽታውን ከመከካከልና ከመቆጣጣጠር አኳያ ዘርፈ ብዙ ስራዎች ሲሰሩ ቆይተዋል ። በተለይም የኮቪድ-19 ወረርሺኝ በሽታን ለመከላከል እስካሁን በተከናወኑ ሁሉን አቀፍ የመከላከል ተግባራት ባለፍት ሁለት ዙሮች በተሰጠው የኮቪድ-19 ወረርሺኝ መከላከያ ክትባት አማካኝነት የወረርሺኙ ስርጭት መጠንና በበሽታው ለከፍተኛ ህመምና ሞት የሚዳረጉ ህሙማን ቁጥርን መቀነስ ተችሏል ። በድሬዳዋ አስተዳደር…

      Read More