June 19, 2022
የተገኙ ተቋማዊ ለውጦችን በማስቀጠል ለድሬደዋ ፍፁም ሰላማዊነት ይበልጥ መስራት እንደሚገባ ተገለፀ::
ኮሚሽነር አለሙ መግራን ጨምሮ የማእረግ እድገትና በተሻለ የአመራር ብቃት ተሸላሚ ለሆኑ ስትራቴጂክ አመራሮች የእውቅናና ሽልማት ፕሮግራም ተካሂዷል:: የኢ/ፌደራል ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ባሳለፍነው ግንቦት ወር የስትራቴጂክ አመራር የመአረግ እድገትና እንዲሁም በተሰጠ የአመራር ብቃት የተሻለ የመሪነት ሚና ለነበራቸው አመራሮች የሜዴይና ሌሎች እውቅናና ሽልማት የተበረከተ ሲሆን ይህንንም በማስመልከት ነው በመድረኩ የመአረግ እድገት ላገኙና ሽልማት ለተበረከተላቸው የድ/ዳ ፖሊስ አመራሮች…


