የለገኦዳጉዱንፈታ አነስተኛ መስኖ ፕሮጀክት (CRG) ከ13 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገበት ፕሮጀክት ሲሆን 270 አርሶና አርብቶ አደሮችን ተጠቃሚ የሚያደርገው ይህ ፕሮጀክት በዛሬው ዕለት ተመርቋል።