July 24, 2022
Bulchinsa Dirree Dhawaatti piroojektoonni 31 Birrii bil1.22 oliin hojjetaman xumuramanii eebbifaa jiru.
Hogganaa Walta’insa Diinagdeefi Maallaqaa Bulchinsa Dirree Dhawaa Obbo Sulxaan Aliyyii piroojektoonni hawaasa bulchinsaa Kuma 200 ol’ tajaajilamoo taasisan kanneen xumuramanii tajaajila kennuuf qophaa’oo ta’an 31 ta’an har’arraa jalqabee guyyoota sadan itti aanan keessatti kan eebbifaman ta’uu ibsaniiru. eebbifaman Piroojektoota kanneen keessaa 10 araddaalee baadiyyaa keessatti kan ijaaraman yommuu ta’an, 21 kan ta’animmoo araddaalee Magaalaa keessatti…
Duqa ismamuulka diri dhabe mudane khadir jowhar , Af hayeenka baarlaamanka Marwo Fadxiya Aadan iyo waliba masuliyiinta sare ee Ismamuulka ayaa si wadajir ah u daah furay mashruuca dhismaha macadka Maareynta ee ismamuulka oo ay ku baxay lacag dhan 82 milyan oo Birr sido kale xaruntan cusub ayaa tababar lagu siin doona mamuulka laguna kobciin doona tayada hoggamineed ee mamuulka.
Read More
በአስተዳደራችን ከ 1.2 ቢሊዮን ብር በላይ ወጪ ተደርጎ የተገነቡ የልማት ፕሮጀክቶች ተመረቁ በድሬዳዋ ከተማ ከ 1.2 ቢሊዮን ብር ወጪ የተደረገባቸው የልማት ፕሮጀክቶች ተመርቀዋል።
በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ ከድር ጁሃር ናቸው፡፡ በድሬዳዋ አስተዳደር አዲስ መንግስት ከተመሰረተ ወዲህ መንግስት በገባው ቃል መሰረት በርካታ የልማት ስራዎች መሰራታቸውን ክቡር ከንቲባ ከድር ተናግረዋል፡፡ በዚህ አመት በገጠርም በከተማም 31 ፕሮጀክቶች የሚመረቁ ሲሆን ፕሮጀክቶቹን ለማጠናቀቅ 1.220.109.861 ብር ወጪ መደረጉን ክቡር ከንቲባው ገልፀዋል፡፡ ከነዚህ ፕሮጀክቶች ውስጥ 21 ፕሮጀክቶች በከተማ…
Duqa ismamuulka diri dhabe mudane khadir jowhar , Af hayeenka baarlaamanka Marwo Fadxiya Aadan iyo waliba masuliyiinta sare ee Ismamuulka ayaa si wadajir ah u daah furay mashruuca dhismaha macadka Maareynta ee ismamuulka oo ay ku baxay lacag dhan 82 milyan oo Birr sido kale xaruntan cusub ayaa tababar lagu siin doona mamuulka laguna kobciin doona tayada hoggamineed ee mamuulka.
Read More
በአስተዳደራችን ከ 1.2 ቢሊዮን ብር በላይ ወጪ ተደርጎ የተገነቡ የልማት ፕሮጀክቶች ተመረቁ
በድሬዳዋ ከተማ ከ 1.2 ቢሊዮን ብር ወጪ የተደረገባቸው የልማት ፕሮጀክቶች ተመርቀዋል። በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ ከድር ጁሃር ናቸው፡፡ በድሬዳዋ አስተዳደር አዲስ መንግስት ከተመሰረተ ወዲህ መንግስት በገባው ቃል መሰረት በርካታ የልማት ስራዎች መሰራታቸውን ክቡር ከንቲባ ከድር ተናግረዋል፡፡ በዚህ አመት በገጠርም በከተማም 31 ፕሮጀክቶች የሚመረቁ ሲሆን ፕሮጀክቶቹን ለማጠናቀቅ 1.220.109.861 ብር…
በድሬዳዋ አስተደደር በሀገራችን አዲስ መንግስት ከተመሰረተ ወዲህ መንግስት በገባው ቃል መሰረት በአስተዳደሩ በገጠርና ከተማ በርካታ የልማት ስራዎች ተከናውነዋል፡፡ ድሬዳዋ ለነዋሪዎቻ ምቹ ለኑሮ ተስማሚ እና በሀገራችን የብልጽግና ተምሳሌት እንድትሆን የተቀመጠውን ራእይ ለማሳከት የተቀመጠውን ትልም እውን ለማድረግ በዚህ አመት1,220,109,861 ብር ወጪ ተደርጎባቸዋል የተጠናቀቁ ጉዙፍ የልማት ስራዋች በገጠርም በከተማም 31 ፕሮጀክቶች መከካከል በዛሬው እለት በከተማ 21የግንባታ ፕሮጀክቶች ተሰርተው የተጠናቀቁ ተመርቀው ለማህበረሰቡ አገልግሎት እንዲሰጡ ወደ ስራ የገቡ ፕሮጀክቶች በፎቶ ነገና ከነጎዲያ በገጠር የተገነቡ 10 በትምህርት፣በጤና እና በግብርና ዘርፍ የተገነቡ ፕሮጀክቶች የሚመረቁ ይሆናል።
Read More
የድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ በድሬዳዋ ከተማ የተሠሩ የተለያዩ ፕሮጀክቶችን አስመረቀ፡፡
የድሬዳዋ አስተዳደር ጤና ቢሮ የኢንዱስትሪ መንደር ጤና ጣቢያ፤ በድል ጮራ ሪፈራል ሆስፒታል የምህበረሰብ ፋርማሲ/ መድሃኒት መደብር እና የድል ጮራ ሪፈራል ሆስፒታል አገልግሎትን ለማዘምን የሚረዳና ከ44 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ ተደርጎ የተገዛውን CT Scan/ ሲቲ ስካንና የአገልግሎት መስጫ ክፍልን የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ክቡር ከድር ጁሃርና የአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት አስመርቋል፡፡ የኢንዱስትሪ መንደር ጤና ጣቢያ ግንባታው በ…


