የድሬዳዋ መድሃኒአለም አንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የክፍል ጥበቱን ለመቅረፍ G+1 የነበረውን ወደ G+3 የማስፋፋት ስራ ፕሮጀክትም በዛሬው እለት ተመርቋል ፡፡