የአርሶና አርብቶ አደሮችን ኑሮ ከማሻሻል ባሻገር የምግብ ዋስትናን በማረጋገጥ ረገድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያለው የሁሉል ሞጆ የግድብና የካናል ፕሮጀክት በዛሬው ዕለት ተመርቋል ፡፡ ፕሮጀክቱ ከ6.5 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገበት ሲሆን 1225 አርሶና አርብቶአደሮችን ተጠቃሚ የሚያደርግ ነው። 4 years ago4 years ago00 mins Post navigation Previous: በትላንትናው ዕለት መካሄድ የጀመረው በ2014 በጀት ዓመት የተጠናቀቁ የፕሮጀክት ግንባታዎች ምርቃት በዛሬው ዕለትም በገጠር ክላስተር የምርቃ ስነ ስርዓቱ ቀጥሏል። የሀሎ ቡሳና ለጎኦዳ ሚርጋ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ትልቁና ዋነኛው ሲሆን ከ 50 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገበት ሲሆን ከ15 ሺ በላይ አርሶና አርብቶ አደሮችን የንጹህ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ የሚያደርገው ይህ ፕሮጀክት በዛሬው ዕለት ተመርቋል ፡፡Next: Pirojektiin Jallisii Laga Odaa Gudunfetaa Birrii miiliyoona 13 oliin qonnaan bultootaafi horsiisee bultoota 270 fayyadamoo taasisuuf hojjetame xumuramee eebbifameera. Iliyaas Aammeetiin
የድሬዳዋ አስተዳደር የመንግስት ኮምኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ብሩክ ወርቅነህ የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ direcom1 week ago6 days ago 0
የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ የትንሳኤ በአልን አስመልከቶ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ:: direcom1 week ago6 days ago 0
የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሀር የትንሳኤ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ:: direcom1 week ago6 days ago 0
የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሣኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ:: direcom1 week ago6 days ago 0