የአርሶና አርብቶ አደሮችን ኑሮ ከማሻሻል ባሻገር የምግብ ዋስትናን በማረጋገጥ ረገድ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያለው የሁሉል ሞጆ የግድብና የካናል ፕሮጀክት በዛሬው ዕለት ተመርቋል ፡፡ ፕሮጀክቱ ከ6.5 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገበት ሲሆን 1225 አርሶና አርብቶአደሮችን ተጠቃሚ የሚያደርግ ነው።