በድሬዳዋ ታይዋን የገበያ አዳራሽ ትላንት ምሽት በደረሰ የእሳት ቃጠሎ በመሸጫ ሱቆች ላይ የንብረት ጉዳት መድረሱን ፖሊስ ገለፀ ::

    መነሻ ምክንያቱ እየተጣራ በሚገኘው በእዚሁ የእሳት ቃጠሎ በአንድ ሱቅ ላይ ሙሉ ለሙሉ እንዲሁም ሌሎች አምስት ሱቆች ላይ ደግሞ ቀላል የንብረት ጉዳት መድረሱን ፖሊስ አስታውቋል :: የድሬዳዋ ፖሊስ እንዳስታወቀው ትላንት ምሽት ሀምሌ 25 ቀን 2014 ዓ/ም ከምሽቱ በ 3:30 ሰዓት ላይ በድሬዳዋ ከተማ ቀበሌ 07 ክልል በሚገኘው የታይዋን የገበያ አዳራሽ ለጊዜው ምክንያቱ ባልታወቀ የእሳት ቃጠሎ መከሰቱን…

    Read More

      በድሬዳዋ አስተዳደር ለሚገኙ አመራሮች የ2014 በጀት ዓመት ማጠቃለያ ምዕራፍ ተግባራት አፈፃፀምን በመገምገም የቀጣይ ዓመት አቅጣጫ ተሰጠ ።

      የ 2014 በጀት ዓመት ማጠቃለያ ምዕራፍ አጠቃላይ የስራ ክንውን ማጠቃለያ መድረክ በዛሬው እለት በኢትዮ-ኢጣሊ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ መሰብሰቢያ አዳራሽ የተካሄደ ሲሆን በዚሁም መድረክ ላይ በመገኘት ንግግር ያደረጉት የድሬደዋ አስተዳደር ከንቲባ አቶ ከድር ጁሃር በተጠናቀቀዉ የበጀት አመት እቅድ አፈጻጸም ጥሩ ዉጤት መገኘቱን አዉስተዉ ለተገኘዉ አመርቂ ዉጤት መላው አመራሮች ከጠባቂነት ስሜት ተላቀዉ በጊዜ የለኝም መንፈስ ስራዎችን በበላይነት…

      Read More