በቢዮ አዋሌ ክላስተር በ68 ሄክታር መሬት ላይ 160 አባወራዎች በኩታ ገጠም የተዘራዉ የቆላ ስንዴ ዉጤታማ መሆኑ ተገለጸ ።

    በአሰተዳደሩ ከንቲባ ክቡር አቶ ከድር ጁሀር የተመራ ከፍተኛ አመራር ቡድን በቢዮ አዋሌ ክላስተር አዋሌ ቀበሌ ገንደ በልአ መንደር በ68 ሄክታር መሬት ላይ የተዘራዉ የቆላ ስንዴ ያለበት ደረጃ ለማየት በመንደሯ ተገኝተዉ በመጎብኘት ላይ ይገኛሉ ።