የመስቀል ደመራ በዓል በድሬዳዋ ከተማችን ሃይማኖታዊ ስርዓቱን ፣ትውፊቱንና እሴቱን ጠብቆ ባማረና በደመቀ ሁኔታ በሰላም ተከብሮ ተጠናቋል።

    አንድነታችን እና ህብረታችን መድመቂያ ጌጣችን ፣ በዓሎቻችን የአብሮነታችን መገለጫ ፤ የኢትዮጵያዊነታችን ሚስጥር ናቸው!!
    መልካም በዓል ለሁላችን!!
    የድሬዳዋ አሰተዳደር የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ