በድሬዳዋ አስተዳደር የ2016 በጀት አመት የማዘጋጃ ቤታዊ የሴክተር ተቋሟት፣ የከተማ ወረዳዎች እና የገጠር ክላስተሮች የዘጠኝ ወር የስራ አፈጻጸም ሪፖርት የግምገማ መድረክ እየተካሄደ ነው።

መድረኩን የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ከንቲባ ከድር ጁሀር እንዲሁም ምክትል ከንቲባ ክቡር ሀርቢ ቡህ በጋራ የመሩት ሲሆን የዘጠኝ ወር የመንግስታዊ እቅድ አፈጻጸም በሪፖርት ግምገማ መድረኩም በዋናዋና ቁልፍ ተግባራት በማክሮ ኢኮኖሚ፣ የማስፈፀም አቅም በሀብት አጠቃቅም እና አገልግሎት አሰጣጥ ላይ ትኩረት እንደሚያደርግ ተገልጿል።

ከመድረኩ ጋር በተያያዘ ያሉትን ዝርዝር መረጃዎች የድሬዳዋ አስተዳደር መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ወደ እናንተ የሚያደርስ ይሆናል።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *