Dhibeen Vaayirasiin ‘HIV’ ammaas kanuma durattii sani.

Dhibeen Vaayirasiin ‘HIV’ ammaas kanuma durattii sani; Vaayirasii ‘HIV’ dagachuun, vaayirasiin ‘HIV’ nama dagachuu miti! Waa’ee vaayirasii HIV namni hubannoo hinqabne hangi ta’e jiraachuu mala. Namni tasuma dhageettii hinqabne jira jechuun garuu ulfaataadha. Namni kamuu dhageettiifi hubannoo yoo qabaate, haga fedhes yoo waa’ee vaayirasii kanaa dubbiseera yoo ta’e, vaayirasii HIV jireenya guyyaa guyyaa keessatti haga…

Read More

WAA MAXAY HIV?

HIV waa magaca fayraska iyo jirrada ay sababto. H= aadami – dadka ayaa qaadaI= diciifnimada difaaca – wuxuu weeraraa habdhiska difaacaV= fayras – subaac kaa dhiga mid buka Sidee ku qaadayaa HIV? Kuma garan karto qofka oo aad fiiriso haddii uu qabo HIV. Badanaa dadka qabaa waxay u muuqdaan kuwa caafimaad qaba oo fiican. HIV…

Read More

በኤችአይቪ/ኤድስ ላይ የሚታየው ቸልተኝነት ይቁም….

ወጣቶችን ጨምሮ ለበሽታው ተጋላጭ ተብለው በተለዩ የማኅበረሰብ ክፍሎች ላይ እየታየ ያለው የኤች አይቪ/ኤድስ የሥርጭት ምጣኔ አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱ እየተነገረ ይገኛል፡፡ በዘንድሮው የአለም ኤድስ ቀን “የማህበረሰብ መሪነት ለላቀ ኤችአይቪ መከላከል” በሚል መሪ ቃል ህዳር 2016 ዓ.ም ታስቦ መዋሉ ይታወቃል፡፡ ማህበረሰቡ ኤች.አይ.ቪን በመከላከል ረገድ የሚጫወተው የማይተካ ሚና በአገር አቀፍ ደረጃና እስከታች ባለው የመንግስት መዋቅርና በማህበረሰብ አደረጃጀት…

Read More

የሱማሌ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴዎች አባላት ልኡካን ቡድን የሁለት ቀናት የስራ ጉብኝት ለማድረግ ድሬዳዋ አስተዳደር ገብተዋል

የልኡካን ቡድኑ አባላት ድሬዳዋ አስተዳደር ሲደርሱ የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ማርቆስ ባዩ እና የአስተዳደሩ ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ አባላት አቀባበል አድርገውላቸዋል፡፡ የሱማሌ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴዎች ልኡካን በድሬዳዋ አስተዳደር በሚኖረው የሁለት ቀናት የስራ ጉብኝት በአስተዳደሩ የተከናወኑ የልማት ስራዎች በመጎብኘት የልምድ ልውውጥ እንደሚያደርግ የወጣው መርሃ ግብር ያመለክታል ፡፡ በሱማሌ…

Read More

በወቅታዊ ሀገራዊ የደህንነትና ፀጥታ ጉዳዮች ዙሪያ በመምከር፣ ከብሔራዊ የደኅንነት ምክር ቤት የተሰጠ መግለጫ

የተከበራችሁ የሀገራችን ሕዝቦች፣ ኢትዮጵያ በረጅም ዘመን የሀገረ መንግሥትነት ታሪኳ፣ የፖለቲካ ልዩነቶችን፣ አለመግባባቶችን እና ግጭቶችን በሰላማዊ መንገድ፣ በንግግር፣ በውይይት እና በሕጋዊ አግባብ የመፍታት ልምምድ የላትም። እንደ አለመታደል ሆኖ ፖለቲካችን የዜሮ ድምር ፖለቲካ ነው። በሀገራችን የተለመደው በጉልበት አሸንፎ ሥልጣን የያዘ ኃይል፣ በጉልበት ተሸንፎ ሥልጣን እስኪለቅ ድረስ ሁሉንም ጠቅልሎ የሚቆጣጠርበት እና የፈቀደውን የሚያደርግበት የፖለቲካ ባህል ነው። የለውጡ መንግሥት…

Read More

ሀገራዊ የኮሙኒኬሽንና የህዝብ ግንኙነት ስራዎችን በብቃት ለመምራት የዘርፉን ባለሙያዎች አቅም የማሳደግ ስራ ተጠናክሮ ይቀጥላል – ዶክተር ለገሰ ቱሉ

ሀገራዊ ተልዕኮን በአግባቡ የተረዳና በእውቀት የሚመራ የኮሙኒኬሽን እና የህዝብ ግንኙነት ባለሙያን ለመፍጠር የአቅም ግንባታ ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዶክተር ለገሰ ቱሉ ገለጹ፡፡ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ለፌዴራል እና ለክልል የህዝብ ግንኙነት ኃላፊዎች እና ባለሙያዎች ሲሰጠው የቆየው ስልጠና በዛሬው እለት ተጠናቋል። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዶክተር ለገሰ ቱሉ በዚሁ ወቅት እንዳሉት ስልጠናው በአምስት ርእሰ…

Read More

Gamaaggamni Raawwii Karoora Hojii Ji’oottan saglan 2016 Kan Aanaalee Magaalaafi Kilaastaroota Baadiyyaa Bulchinsa Dirree Dhawaa Gamaaggamame.

Bulchinsa Dirree Dhawaatti Waltajjiin Gamaaggama Gabaasa Raawwii Karoora Hojii ji’oottan sagalan dabran bara baajataa 2016 kan Dhaabbilee Seektarootaa Mana Qopheessummaa, Har’a ganamarraa kan gaggeeffame yommuu ta’u waaree boodas gamaaggamni Gabaasa Raawwii Aanaalee Magaalaafi Kilaastaroota Baadiyyaa Taasifame.. Waltajjii Gamaaggama gabaasa aanaalee kanarratti Gabaasonni aanaalee saglan Magaalaafi Kilaastaroota afran baadiyyaa dhihaachuudhaan duubdeebiifi yaanni waltajjiiraa ka’uun mariin bal’aan…

Read More

Bulchinsi Dirree Dhawaa Gabaasa Raawwii Karoora Hojii Dhaabbilee Seektarootaa, Mana Qopheessumaafi Aanaaleefi Kilaastaroota Ji’oottan 9 n Bara 2016 Gamaaggame.

Bulchinsa Dirree Dhawaatti Waltajjiin Gamaaggama Gabaasa Raawwii Karoora Hojii ji’oottan sagalan dabran bara baajataa 2016 kan Dhaabbilee Seektarootaa Mana Qopheessummaa, Aanaalee Magaalaafi Kilaastaroota Baadiyyaa Gaggeeffame. Waltajjii Kanarratti Kamishinarri Komishinii Karoorafi Dinagdee Bulchinsa Dirree Dhawaa Obbo Haylamaaram Daadhii Gabaasa Raawwii Seektaroota Bulchinsaafi Dhaabbilee Mana Qopheessummaa Magaalaa kan dhiheessan yommuu ta’u, akkaataa gabaasa dhihaate kanaanis, hojiileen dhaabbilee…

Read More

የድሬዳዋ አስተዳደር የከተማ ወረዳዎች እና የገጠር ክላስተሮች የዘጠኝ ወራት የሥራ አፈፃፀም ተገመገመ

የድሬዳዋ አስተዳደር የ 2016 በጀት አመት የ 9 ወር የማዘጋጃ ቤታዊ ፣ የሴክተር መስሪያ ቤቶች ፣ የከተማ ወረዳዎች እና የገጠር ክላስተሮች የስራ አፈፃፀም ሪፖርት ግምገማ በዛሬ እለት የተጀመረ ሲሆን በከሰዓቱ ውሎም የዘጠኙ የከተማ ወረዳዎች እና የአራቱ የገጠር ክላስተሮች የ 2016 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት የእቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ተገምግሟል ። የሪፖርት ግምገማ መድረኩን የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ…

Read More

ውሎና አዳራቸውን በጎዳና ላይ ያደረጉ ህጻናትን ሁለንተናው የእድገት መሰረቶቻቸው ተሟልተውላቸው የሚያድጉበትን ሁኔታ ለመፍጠር ሁሉን አቀፍ ትብብርና ትኩረት ያስፈልጋል ለዚህም የባለድርሻ አካላት በቅንጅት ሊሰሩ እንደሚገባ ተገለጸ

በኤስ ኦ ኤስ የህጻናት መንደር ድሬዳዋ ቅርንጫፍና በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ትብብር ውሎና አዳራቸውን በጎዳና ላይ ያደረጉ ህጻናት ላይ ያተኮረ የፓናል ውይይት ተካሒዷል ፡፡ ወላጆቻቸውን በተለያዩ ምክንያቶች ያጡ ህጻናትን በመንደር በማሰባሰብ ሁለንተናዊ የእድገት መሰረታቸው ተጠብቆ እንዲያጉ እየሰራ የሚገኘው ኤስ ኦ ኤስ ( SOS) ህጻናት ወደ ጎዳና እንዳይወጡ የቤተሰብ ማጠናከሪያ ፕሮጄክት ቀርጾ እየተገበረ መሆኑን የሐረር ኤስ ኦ ኤስ…

Read More