የ2016 በጀት አመት የማዘጋጃ ቤታዊ የሴክተር ተቋሟት፣ የከተማ ወረዳዎች እና የገጠር ክላስተሮች የዘጠኝ ወር የስራ አፈጻጸም ሪፖርት የግምገማ መድረክ ተካሄደ።
በመድረኩም የአስተዳደሩ ፕላን እና ልማት ኮሚሽን ሀላፊ አቶ ሀይለማሪያም ዳዲ የተለያዩ ሴክተር መስሪያ ቤቶች የዘጠኝ ወራት የስራ አፈጻጸም ሪፖርት አቅርበዋል። በአስተዳደሩ ገቢን በተመለከተ በባለፋት ዘጠኝ ወራት ከ3.2 ቢሊዮን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡ የተገለፀ ሲሆን ይህም የእቅዱን 85%ማሳካት መቻሉ በሪፖርቱ ተገልጿል ። በአጠቃላይ በአስተዳደሩ ከሚሰበሰበው እና ከፌደራል ከሚገኝው ድጎማ ተጣምሮ ከሚገኝው 7.1ቢሊዮን ብር ውስጥ በባለፋት ዘጠኝ…


