የብልፅግና ፓርቲ ድሬዳዋ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት ለመላው የእስልምና ተከታዮች በሙሉ እንኳን ለ1445ኛዉ የኢድ አል ፊጥር በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያለ በዓሉ የሰላምና የጤና እንዲሆንላችሁ ልባዊ ምኞቱን ይገልፃል፡፡

የኢድ አል ፊጥር በዓል ለአገራችንን ሰላም መጎልበት ዱዓ የሚደረግበት፣ የደስታ፣ የዕዝነትና የርህራሄ፣ የመተሳሰብ፣ በተለይም በእስልምና አስተምህሮ መሰረት ያለው ለሌለው አካፍሎ ሁሉም ወገናችን በደስታ የሚውልበት፣ ማህበራዊ ግንኙነትን የሚያጠናክርበት ዕለት እንዲሆን እመኛለው፡፡ ሀገራችን ኢትዮጵያ ባለፉት 6 የለውጥ አመታት በርካታ ፈተናዎች ቢያጋጥሟትም በክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ በሳል አመራር ያጋጠሙንን ፈተናዎች ወደ ዕድል በመቀየር በኢኮኖሚ በፖለቲካና ማህበራዊ…

Read More

እንኳን ለ1445ኛው የኢድ አል-ፊጥር ረመዳን በዓል፥ በሰላም እና በጤና አደረሰን/አደረሳችሁ።

ያሳለፍነው የረመዳን ጾም ወር ፥ ዋነኛ ሥርዓቶች ከሆኑት የፀሎት እና የስግደት መንፈሳዊ ተግባራት በተጨማሪ ፥ በብዙ የበረከት ሥራዎች የታጀበ ወር ነበር። ዘንድሮ የረመዳን ወር እና የክርስትና ዕምነት ተከታዮች ዐቢይ ጾም በተመሳሳይ ቀን በመጀመራቸው ፥ ከጥንትም ‘በትንሿ ኢትዮጵያ’ #ድሬዳዋ ህብረተሰብ ውስጥ የኖረው የፍቅር እና አብሮነት ውብ እሴት፥ በይበልጥ ደምቆ መታየቱ የማይካድ ሀቅ ነው። የነገዋ የኢድ ዕለት፥ በረመዳን የጾም…

Read More