“በፓሪስ 2024 ኦሎምፒክ ጀግናው አትሌት ታምራት ቶላ በማራቶን ለሀገራችን ወርቅ በማግኘት ሰንደቅ አላማችንን በድጋሚ ከፍ አድርጓል። ደስ ብሎናል እንኳን ደስ አላችሁ!”

ጀግናው አትሌት ታምራት ቶላ፥ ዛሬ በተካሄደው የወንዶች ማራቶን 1ኛ በመውጣቱ የተገኘው የመጀመሪያው የወርቅ ሜዳሊያ… በእስካሁኑ የፓሪስ ኦሎምፒክ ውጤት ያዘነው ልባችንን በደስታ ያስፈነጠዘ፥ መላው ኢትዮጵያዊያንን በስሜት አንድ ያደረገ፥ ውብ ሰንደቅ ዓላማችን በአለም አደባባይ ከፍ እንድትል ያስቻለ፥ እጅግ ጣፋጭ ድል ነው። እንኳን ደስ አለን! የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ የተከበሩ ከድር ጁሀር

Read More

Oduu | Koomishiniin Marii Biyyaalessa Itoophiyaa Bulchiinsa Dirree Dhawaatti Isniina marii Marsaa Ajandaa Walitti qabuu Isniina jalqabuufi.

Koomishiniin Marii Biyyaalessa Itoophiyaatti Koomishinar Ambaasaaddar Mahammuud Diriir ibsa Gaazexeesitootaaf laataniin addeessan. Koomishiniin Marii Biyyaalessa Itoophiyaa Bulchiinsa Dirree Dhawaatti Marsaa Ajandaa Walitti qabuu Isniina Hagayya 6 jalqabuun Qaamolee hawaasa gara garaa bakka bu’uun Filamanii fi Qaamolee ga’ee waliin Ajandaa Walitti qabuu Isniina akka jalqabuufi hojii Ajandaa walitti qabuu raawatuuf Bulchiinsa Dirree Dhawaa keessatti Qaamolee hawaasaa…

Read More

በድሬዳዋ በአሸዋ የገበያ ስፍራ በደረሰው የእሳት አደጋ 1.7 ቢሊዩን ብር የሚገመት ንብረት መውደሙን የድሬዳዋ አስተዳደር መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ እና የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን በጋራ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አስታወቁ

ሰኔ 25 ከጠዋቱ 1ሰዓት በድሬዳዋ አሸዋ የገበያ ስፍራ በደረሰው ድንገተኛ የእሳት አደጋ 1.7 ቢሊዮን ብር የሚገመት ንብረት መውደሙን የድሬዳዋ አስተዳደር መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ እና የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን በዛሬው እለት ለጋዜጠኞች በጋራ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ አስታውቀዋል። አደጋው በደረሰ ሰዓት የእሳት አደጋውን ለመቆጣጠር የአስተዳደሩ ክቡር ከንቲባ ከድር ጁሀር ጨምሮ የአስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች ፣የጸጥታ መዋቅሩ፣…

Read More

የኮሪደር ልማት በዋናነት የዋና ዋና መንገዶች አካባቢን የማልማት እንዲሁም ፅዱና ውብ የማድረግ ስራ የሚሰራበት ፕሮጀክት መሆኑን የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ ተናገሩ

በድሬደዋ አስተዳደር የኮሪደር ልማት ፕሮጀክት ዓላማና አስፈላጊነት ዙሪያ ከወረዳ 02፣ ከ03 እና 04 ነዋሪዎች ጋር ውይይት ተደርጓል፡፡ በመድረኩ የተገኙት የድሬዳዋ አስተዳደር ክቡር ምክትል ከንቲባ አቶ ሀርቢ ቡህ የድሬደዋን ብልፅግናና ዘመናዊ ከተማነት በላቀ መልኩ ለማስቀጠል በርካታ የልማት ስራዎች እየተሰሩ መሆኑን የተናገሩ ሲሆን የኮሪደር ልማት በዋናነት የዋና ዋና መንገዶች አካባቢን ማልማት እንዲሁም ፅዱና ውብ የማድረግ ስራ የሚሰራበት…

Read More

ከሰኞ ነሀሴ 6/2016 ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ ሰባት ቀናት የሚቆይ የምክክር እና የአጀንዳ ማሰባሰብ መድረክ እንደሚካሄዱ ተገለፀ

የኢትዮጲያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከሰኞ ነሀሴ 6/2016 እስከ ነሀሴ 12/2016 ጀምሮ በድሬዳዋ አስተዳደር የምክክር እንዲሁም የአጀንዳ ማሰባሰብ መድረክ የሚያካሄድ ሲሆን ይህንንም አስመልክቶ የኢትዮጲያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር አምባሳደር መሀመድ ድሪር በዛሬው እለት ለሚዲያ አካላት ጋዜጣዊ መግለጫ ሰተዋል ። በድሬዳዋ አስተዳደር ከፊታችን ሰኞ አንስቶ በሚካሄደው የምክክር እና የአጀንዳ ማሰባሰብ መድረክ ላይም የወረዳ የህብረተሰብ ክፍል ተወካዮች ፣…

Read More

የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ዛሬ ወቅታዊ ጉዳዮችን በተመለከተ በሰጡት ማብራሪያ አሁን ባለው ነባራዊ ሁኔታ በማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው ምክንያት ምንም ዓይነት የዋጋ ጭማሪ ለማድረግ የሚያስችል ሁኔታ የለም ብለዋል።

ሚኒስትሩ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያውን በተመለከተ በመግለጫቸው ካነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች መካከል ተከታዩቹ ይገኙበታል። ማሻሻያው የሀገር በቀል ኢኮኖሚ የሁለተኛው መካከለኛ ዘመን መርሃ ግብር ምሰሶ የሆኑ አራቱን መሰረታዊ ጉዳዮች ማለትም፦ 1) በሀገሪቱ የተረጋጋ ማክሮ ኢኮኖሚ ሁኔታን መፍጠር 2) የንግድ ስራዎችን የሚያሳልጡ የሚያቃልሉና ውጤታማነትን የሚያሻሽሉ የንግድና ኢንቨስትመንት ከባቢን ማሻሻል 3) የዘርፎቹች ምርታማነትና ተወዳዳሪነትን የማሳደግ እና የመንግስት የማስፈጸም አቅምን…

Read More

ኢትዮጵያ በታምራት ቶላ አማካይነት የመጀመሪያውን የወርቅ ሜዳሊያ አገኘች

በ33ኛው የፓሪስ ኦሎምፒክ ዛሬ በተካሄደው የወንዶች የማራቶን ውድድር አትሌት ታምራት ቶላ 1ኛ በመውጣት ለሀገሩ የወርቅ ሜዳሊያ አስገኝቷል። ከ2 ዓመታት በፊት በአሜሪካ ኢዩጂን በተደረገው የዓለም ሻምፒዮና የርቀቱ አሸናፊ የነበረው ታምራት፤ ከ21 ኪሎ ሜትር ጀምሮ ውድድሩን በልዩነት እየመራ በማጠናቀቅ ነው የወርቅ ሜዳሊያ ባለቤት የሆነው።

Read More

የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሀ-ግብር በአስተዳደሩ በስፋት እየተተገበረ መሆኑ ተገለፀ

በድሬዳዋ አስተዳደር ሴቶች ሊግ አስተባባሪነት የሴቶች ህፃናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ እንዲሁም የሴቶች አደረጃጀት በጋራ በመሆን የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሀ-ግብር በዛሬው እለት በድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ማስተማሪያ ሪፈራል ሆስፒታል ቅጥር ጊቢ ውስጥ አከናውነዋል በዚሁ መርሀ-ግብር ላይም በመገኘት ንግግር ያደረጉት የድሬዳዋ አስተዳደር ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ክብርት ወ\ሮ ፈቲህያ አደን በክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ የተጀመረው የአረንጓዴ…

Read More

የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያውን ምክኒያት በማድረግ የገበያ ዋጋን ያለአግባብ በሚጨምሩ ህገወጥ ነጋዴዎች ላይ እየተወሰዱ የሚገኙ ህጋዊ እርምጃዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ተገለጸ

የድሬዳዋ አስተዳደር ንግድ እና ኢንዱስትሪ ኢንቨስትመንት ቢሮ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያውን ምክኒያት በማድረግ የገበያ ዋጋን ያለአግባብ በሚጨምሩ እና የኮትሮባንድ ንግድን በሚያካሂዱ ነጋዴዎች ላይ እየተወሰዱ የሚገኙ ህጋዊ እርምጃዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ተገለጸ። የድሬዳዋ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ እና ንግድ እና ኢንዱስትሪ ኢንቨስትመንት ቢሮ ሀላፊ ክቡር አቶ ሀርቢ ቡህ መንግስት የኢትዮጵያን የምጣኔ ሀብት እድገት በተሟላ መልኩ ለማስቀጠልም አሁን ላይ የማክሮ…

Read More

Imaammataafi Tarsimoo Nyaataafi Sirna Nyaataa Hojiirra Oolchuuf Qophiin Taasifamuun Ibsame.

Biiroon Fayyaa Bulchinsa Dirree Dhawaa Mana Marii Nyaataafi Sirna Nyaataa Sadarkaa Bulchinsaa, Aanaafi Araddaatti Hundeessuuf Sanada Qophaa’erratti Kaabinee Bulchinsaa Waliin Marii Gaggeesse. Imaammanni Nyaataafi Sirna Nyaataafi guutuu biyyaatti akka hojiirra ooluu Itiyoophoyaan waliigaltee “Seqota Declaration” kan mallatteessite yommuu ta’u, Sadarkaa Federaalaarraa jalqabee hanga Araddaatyi Manni Marii hundaa’uudhaan hojiirra oolmaasaafis tarsiimoon qophaa’ee jiraachuu sandni qophaa’ee jiraachuu…

Read More